Meshullemeth ~ ሜሶላም: “Meshullemeth” means friend / SBD, (2 ነገ 21:19)
The root word for Meshullemethis ‘Me’Selamait’ (ሳለምያት) the meaning is ‘peacefulness’ / Ibid.
The mother of Amon, “Amon was twenty and two years old ...And his mother's name was Meshullemeth, the daughter of Haruz of Jotbah” (2 Kin 21:19)
----------------------------------------------------------------------------------------------------
ሜሱላም ~Meshelemiah, Meshullam, Meshullemeth : መሳለመ ህ፣ ህያው ሰላም፣ ያምላክ ሰላም፣ የህያው እርቅ ማለ ነው። [ተዛማጅ ስም- ሜሶላም]
መሳለም’ (ሰላምእናያህ’ (ያህዌ ህያው) ከሚሉ ሁለት ቃላት  የተመሠረተ ስም ነው።
I.                        ሜሱላም /Meshelemiah: የየሕዜራ ት፥ ሜሱላም ሜሱላም ልጅ ዘካርያስ የመገናኛው ድንኳን ደጅ በረኛ ነበረ። (1ዜና 9:21)
II.                        ሜሱላም /Meshullam:
1.                  በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአታም ዘመንና በእስራኤል ንጉሥ በኢዮርብዓም ዘመን ከሰባ የአባቶቻቸው ቤቶች ወንድም፥ ሜሱላም (1 ዜና 5:13)
2.                  የየሕዜራ ት፥ የምሺላሚት ልጅ ሜሱላም (1 ዜና  9:21)
3.                  የፈዳያ ሁኖ የዘሩባቤል ጅ፥ ሜሱላም  (1 ዜና 3:19)
4.                  ብኒያማዊው፣ የበሪዓ ልጆች ሜሱላም (1 ዜና 8:17)
5.                  ብኒያማዊው የሆዳይዋ ልጅ ሁኖ፣ ሰሉ ት፥ሜሱላም (1 ዜና 9:7  11:7)
6.                  ተመልሰው በኢየሩሳሌም ከተቀመጡ፣ የሰፋጥያስ ልጅ ሜሱላም (1 ዜና 9:8)
7.                  በንጉሥ ኢዮስያስ ዘመን የነበረ፥ ሜሱላም (ዜና 34:12)
8.                  በዕዝራ  ዘመ የነበረ ዊያዊ ለቃ ሜሱላም (ዕዝ 8:16)
9.                  ወደ አለቆቹም ወደ አልዓዛር፥ ... ወደ ሜሱላም ደግሞም ወደ አዋቂዎቹ ወደ ዮያሪብና ወደ ኤልናታን ላክሁ። (ዕዝ 10:15)
10.              የባኒ ጅ፥ ሜሱላም (ዕዝ 10:29)
11.              ዕዝራ ህጉን ህዝቡ ያነ ጠገ ከቆሙት አንዱ፥ ( 8:4)
12.              በነህም ዘመን የቃልኪዳኑን ደብዳቤ ካተሙት ካህናት፥ ( 10:7)
13.              በነህም ዘመን የቃልኪዳኑን ደብዳቤ ካተሙት ካህናት፥ ( 10:20)
14.              ህኑ የኪልቅያስ ልጅ ሜሱላም (ዜና 9:11) ( 11:11)
15.              ሊቀ ህኑ ሜሱላም ከአዶ ዘካርያስ፥ ከጌንቶን ሜሱላም ” ( 12:16)
16.              በዮአቂም ዘመን የአባቶች ቤቶች አለቆች ካህኑሜሱላም ( 12:13)
ሜሶላም ~Meshullam, Meshullemeth: መሳለም፣ ሰላም ማግኘት እርቅ መፍጠር ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሜሱላም]
በዚህ ስም የሚታወቁ ሁለት ሰዎች አሉ።
I.                        ሜሶላም /Meshullam: የኤዜልያስ አባት፥በንጉሡም በኢዮስያስ በአሥራ ስምንተኛው ዓመት በስምንተኛው ወር ንጉሡ ጸሐፊውን ሜሶላም ልጅ...” (2 ነገ 22:3)
II.                        ሜሶላም /Meshullemeth: ንጉሥ አሞጽ እናት፥ አሞጽም መንገሥ በጀመረ ጊዜ ... እናቱም የዮጥባ ሰው የሐሩስ ልጅ ሜሶላም ነበረች።” (2 ነገ 21:19)

No comments: