Jesus ~ ኢያሱ: Joshua / EBD; the name “Jesus” means savior; deliverer / HBN, ( 745)
The root words for Jesus are ‘Ye’Shi’ (ሽህ) and ‘Was’ (ዋስ) the meaning is ‘Deliverance of thousands’/ Ibid.
·                     Joshua, the son of Nun, “Which also our fathers that came after brought in with Jesus into the possession of the Gentiles, whom God Drave out before the face of our fathers, unto the days of David” (Act 7:45), (Num 27:18; Heb 4:8)
·                     The Greek form of the name Joshua or Jeshua, a contraction of Jehoshua, that is, "help of Jehovah" or "saviour." (Mat. 1:21),  (Num 13:16)
-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua, Jeshua, Jesus, Joshua: ያህ ሽዋ ስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣ የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ ኢየሱስ]

የሽህ እናዋስ ከሚሉት ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።

[እግዚአብሔር ያድናል አዳኝ ማለት ነው / መቅቃ]

I.                        ኢያሱ /Hoshea:
1.                  የነዌ ልጅሙሴም የነዌም ልጅ ኢያሱ የዚህችን መዝሙር ቃሎች ሁሉ በሕዝቡ ጆሮ ተናገሩ። (ዘዳ 3244)
2.                  የዓዛዝያ ልጅ ሆሴዕ- (ዜና 27:20)
3.                  ከነህምያ ጋር የቃል ኪዳኑን ደብዳቤ ያተመ፥ ሆሴዕ- ( 10:23)
II.                        ኢያሱ /Jehoshua: ከኤ ነገድ የሆነ፥ የነዌ ልጅምድሪቱን ይሰልሉ ዘንድ ሙሴ የላካቸው ሰዎች ስም ይህ ነው። ሙሴም የነዌን ልጅ አውሴ ኢያሱ ብሎ ጠራው” (ዘኁ  1316) (ዜና 7:27)
III.                        ኢያሱ /Jeshua:
1.                  ለዘጠነኛ ሊቀ ካህናት የነበረ፥ ኢያሱ (ዕዝ2:36) (1 ዜና 24:11).
2.                  በንጉሡም በሕዝቅያስና በእግዚአብሔር ቤት አለቃ በዓዛርያስ ትእዛዝ በካህናቱ ከተሞች በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ከተመደቡ፥ (2 ዜና 31:15)
3.                  የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች (ዕዝ 2:6 ዕዝ 7:11)
4.                  የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች (ዕዝ 2:40  7:43)
5.                  ዊያዊ፥ (ዕዝ 8:33)
6.                  ከባቢሎን መልስ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ካደሱ፥ ( 3:19)
7.                  ዕዝራ የእግዚአብሔር ማወቅ ያስተምር የእግዚአብሔርን ሕግ መጽሐፍ ካአነበቡ ( 8:7 9:45)
8.                  ይሁ ከተማ፥ኢያሱ በሞላዳ፥ በቤትጳሌጥ፥ በሐጸርሹዓል፥( 11:26)
9.                  የቀድምኤልም ልጅ ( 12:24)
IV.                        ኢያሱ /Jesus:
1.                  ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር በጉዞው ላይ የነበረ፥ (ቆላ 4:11)
2.                  በመቀጠል ሕዝበ እስራኤልን ወደ ቃልኪዳን አገራቸው የመራ፥ ኢያሱ አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር። (ዕብ 4:8)
V.                        ኢያሱ /Joshua:
1.                  የነዌ ልጅ አውሴ- (ዘጸ 17:9)
2.                  (ሐጌ 1:112 2:24 ዘካ 3:13689)




Jesse ~ እሴይ: Firm or a gift / EBD, “Jesse” means wealthy / SBD, (ሩት 417 22)
The root word for Jesse is Yashi’ () the meaning is ‘the almithy’/ Ibid.
A son of Obed, the son of Boaz and Ruth,...a son born to Naomi; and they called his name Obed: he is the father of Jesse, the father of David” (Ru 4:17, 22)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
እሴይ ~Jesse: የሽ ሽህ፣ የእልፍ፣ የብዙ ማለት ነው።

ሩት ወገን የሆነ፣ የኢዮቤድ ልጅ፣ የዳዊት ት፥ሴቶችም ጎረቤቶችዋ፥ ለኑኃሚን ወንድ ልጅ ተወለደላት እያሉ ስም አወጡለት ስሙንም ኢዮቤድ ብለው ጠሩት። እርሱም የዳዊት አባት እሴይ አባት ነው።” (ሩት 41722)