Jesus
~ ኢያሱ: Joshua
/ EBD; the name
“Jesus” means savior;
deliverer
/ HBN, (ሥራ 7፡45)
The root words for ‘Jesus’ are ‘Ye’Shi’ (የ’ሽህ)
and ‘Was’ (ዋስ) ፥ the meaning is ‘Deliverance
of thousands’/
Ibid.
·
Joshua,
the son of Nun, “Which also our fathers that came
after brought in with Jesus into the
possession of the Gentiles, whom God Drave out before the face of our fathers,
unto the days of David” (Act 7:45), (Num 27:18; Heb 4:8)
·
The
Greek form of the name Joshua or Jeshua, a contraction of Jehoshua, that is,
"help of Jehovah" or "saviour." (Mat. 1:21), (Num 13:16)
-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua,
Jeshua,
Jesus,
Joshua: ያህ ሽዋ፣ የሽዋስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣
የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ፣ ኢየሱስ]
‘የሽህ’ እና ’ዋስ’ ከሚሉት ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[እግዚአብሔር ያድናል ፥ አዳኝ ማለት ነው / መቅቃ]
I.
ኢያሱ /Hoshea:
1.
የነዌ
ልጅ፥
“ሙሴም የነዌም
ልጅ ኢያሱ የዚህችን
መዝሙር ቃሎች
ሁሉ በሕዝቡ
ጆሮ ተናገሩ።” (ዘዳ 32፡44)
2.
የዓዛዝያ
ልጅ፥
ሆሴዕ- (1 ዜና
27:20)
3.
ከነህምያ ጋር የቃል ኪዳኑን ደብዳቤ ያተመ፥ ሆሴዕ-
(ነህ 10:23)
II.
ኢያሱ /Jehoshua: ከኤፍሬም ነገድ የሆነ፥
የነዌ ልጅ፥ “ምድሪቱን
ይሰልሉ ዘንድ
ሙሴ የላካቸው
ሰዎች ስም
ይህ ነው።
ሙሴም የነዌን
ልጅ አውሴን
ኢያሱ
ብሎ ጠራው”
(ዘኁ 13፡16) ፣ (1 ዜና
7:27)
III.
ኢያሱ /Jeshua:
1.
ለዘጠነኛው ሊቀ ካህናት የነበረ፥ ኢያሱ፥ (ዕዝ2:36) ፣ (1 ዜና 24:11).
2.
በንጉሡም
በሕዝቅያስና በእግዚአብሔር ቤት አለቃ በዓዛርያስ ትእዛዝ፥ በካህናቱ ከተሞች በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ከተመደቡ፥ (2
ዜና 31:15)
3.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:6፥ ዕዝ 7:11)
4.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:40፥ ነህ 7:43)
5.
ሌዊያዊ፥ (ዕዝ 8:33)
6.
ከባቢሎን መልስ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ካደሱ፥ (ነህ 3:19)
7.
ዕዝራ
የእግዚአብሔር ማወቅ ሲያስተምር፥ የእግዚአብሔርን
ሕግ መጽሐፍ ካአነበቡ፥ (ነህ 8:7፥ 9:4፣5)
8.
የይሁዳ ከተማ፥ “በኢያሱ፥ በሞላዳ፥ በቤትጳሌጥ፥ በሐጸርሹዓል፥” (ነህ 11:26)
9.
የቀድምኤልም
ልጅ፥
(ነህ 12:24)
IV.
ኢያሱ /Jesus:
1.
ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር በጉዞው ላይ የነበረ፥ (ቆላ 4:11)
2.
ከሙሴ በመቀጠል ሕዝበ እስራኤልን ወደ ቃልኪዳን አገራቸው የመራ፥ “ኢያሱ
አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር።” (ዕብ 4:8)
V.
ኢያሱ /Joshua:
1.
የነዌ ልጅ፥ አውሴ- (ዘጸ 17:9)
2.
(ሐጌ 1:1፣12፥ 2:2፣4፥ ዘካ 3:1፣3፣6፣8፣9)