Jeremiah ~
ኤርምያ፣ ኤርምያስ: Raised up or appointed by
Jehovah / EBD, (1 ዜና 5:24)
The name ‘Jeremiah’ is derived from ‘Yerame’ (የራመ) and ‘Yah’ (ያህ)
፥ the meaning is ‘Jehovah
the highest’ /
Ibid.
See also:- Jeremias / ኤርምያስ
Jeremiah / ኤርምያ: “And
these were the heads of the house of their fathers, even Epher, and Ishi, and
Eliel, and Azriel, and Jeremiah, and
...”
(1 Chr 5:24)
Jeremiah / ኤርምያስ: A Gadite who joined David in the
wilderness, “Mishmannah
the fourth, Jeremiah the fifth,”
(1 Chr 12:10, 11)
Other people with the same name are: A Gadite
warrior (1 Chr 12:13); A Benjamite slinger who joined
David at Ziklag (1 Chr 12:4); One of the
chiefs of the tribe of Manasseh on the east of Jordan (1 Chr 5:24); The father of Hamutal (2 Kin
23:31). One of the "greater prophets" of the Old Testament, son of
Hilkiah; A priest
of Anathoth (Jer 1:1; 32:6), He was called to the prophetical
office when still young (Jer 1:6), in
the thirteenth year of Josiah.
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኤርምያስ ~Jeremiah, Jeremias: የራመ ያህ፣ ታላቅ አምላክ፣ የሰማዩ ጌታ፣ የላይኛው ጌታ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ኤርምያ]
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኤርምያስ ~Jeremiah, Jeremias: የራመ ያህ፣ ታላቅ አምላክ፣ የሰማዩ ጌታ፣ የላይኛው ጌታ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ኤርምያ]
[ትርጉሙ እግዚአብሔር ከፍ ያደርጋል ማለት ነው / መቅቃ]
‘ራማ’ እና ‘ያህ፣ ዋስ’ (ያህዌ) ከሚሉ ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
በዚህ ስም የሚታወቁ ስድስት ሰዎች አሉ።
I.
ኤርምያስ /Jeremiah:
1.
ዳዊትም
ከምድረ በዳ ውስጥ ባለችው በአንባይቱ ሳለ ከጋድ ወገን የሆኑ እነዚህ ጋሻና ጦር የሚይዙ፥ ጽኑዓን ኃያላን፥ ሰልፈኞች፥ ወደ እርሱ ከተጠጉ፥ “አምስተኛው
ኤርምያስ፥
ስድስተኛው
አታይ፥”
(1
ዜና 12፡11)
2.
ዳዊትም
ከምድረ በዳ ውስጥ ባለችው በአንባይቱ ሳለ ከጋድ ወገን የሆኑ እነዚህ ጋሻና ጦር የሚይዙ፥ ጽኑዓን ኃያላን፥ ሰልፈኞች፥ ወደ እርሱ ተጠጉ፥ (1 ዜና
12:13)
3.
በጺቅላግም
ከቂስ ልጅ ከሳኦል በተሸሸገ ጊዜ ወደ ዳዊት የመጡ፥ (1 ዜና
12:4)
4.
የምናሴ
የነገድ እኵሌታ ልጆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ (1 ዜና
5:24)
5.
የንጉሥ ኢዮአክስ አያት፥ (2 ነገ 23:31)
6.
ነብዩ፣ የኬልቅያስ ልጅ፥ (ኤር1:1)፣ (ኤር 32:6)
II.
ኤርምያስ
/Jeremias: “እርሱም፦ አንዳንዱ መጥምቁ ዮሐንስ፥ ሌሎችም ኤልያስ፥ ሌሎችም ኤርምያስ ወይም ከነቢያት አንዱ ነው ይላሉ አሉት።” (ማቴ 16:14)
No comments:
Post a Comment