Jehoshua
~ ኢያሱ: “Jehoshua” means whose help is Jehovah; Help of Jehovah or
savoiur
/ SBD, (ዘኁ 13፡16) ... [Related term(s):- Jeshua, Joshua, Jehoshuah]
The name ‘Jehoshua’ is derived from ‘Yah’ (ያህ) and ‘Shewa’ (ሽዋ)
፥ the meaning is ‘who gives life formthausands’ / Ibid.
See also:- Jehoshuah
/ ኢያሱ
The
name of Joshua, “These
are the names of the men which Moses sent to spy out the land; And Moses called Oshea the son
of Nun Jehoshua,” In this form is
given the name of Joshua in; (Num 13:16)
“None his
son, Jehoshuah his son” (1 Chr 7:27)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua, Jeshua, Jesus, Joshua: ያህ ሽዋ፣ የሽዋስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣ የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ፣ ኢየሱስ]
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua, Jeshua, Jesus, Joshua: ያህ ሽዋ፣ የሽዋስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣ የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ፣ ኢየሱስ]
‘የሽህ’ እና ’ዋስ’ ከሚሉት ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[እግዚአብሔር ያድናል ፥ አዳኝ ማለት ነው / መቅቃ]
I.
ኢያሱ /Hoshea:
1.
የነዌ ልጅ፥ “ሙሴም የነዌም ልጅ ኢያሱ የዚህችን
መዝሙር
ቃሎች
ሁሉ
በሕዝቡ
ጆሮ
ተናገሩ።” (ዘዳ 32፡44)
2.
የዓዛዝያ
ልጅ፥
ሆሴዕ- (1 ዜና 27:20)
3.
ከነህምያ ጋር የቃል ኪዳኑን ደብዳቤ ያተመ፥ ሆሴዕ-
(ነህ 10:23)
II.
ኢያሱ /Jehoshua: ከኤፍሬም ነገድ የሆነ፥
የነዌ
ልጅ፥
“ምድሪቱን
ይሰልሉ
ዘንድ
ሙሴ
የላካቸው
ሰዎች
ስም
ይህ
ነው።
ሙሴም
የነዌን
ልጅ
አውሴን
ኢያሱ ብሎ ጠራው” (ዘኁ
13፡16) ፣ (1 ዜና
7:27)
III.
ኢያሱ
/Jeshua:
1.
ለዘጠነኛው ሊቀ ካህናት የነበረ፥ ኢያሱ፥ (ዕዝ2:36) ፣ (1 ዜና 24:11).
2.
በንጉሡም
በሕዝቅያስና በእግዚአብሔር ቤት አለቃ በዓዛርያስ ትእዛዝ፥ በካህናቱ ከተሞች በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ከተመደቡ፥ (2
ዜና 31:15)
3.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:6፥ ዕዝ 7:11)
4.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:40፥ ነህ 7:43)
5.
ሌዊያዊ፥ (ዕዝ 8:33)
6.
ከባቢሎን መልስ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ካደሱ፥ (ነህ 3:19)
7.
ዕዝራ
የእግዚአብሔር ማወቅ ሲያስተምር፥ የእግዚአብሔርን
ሕግ መጽሐፍ ካአነበቡ፥ (ነህ 8:7፥ 9:4፣5)
8.
የይሁዳ ከተማ፥ “በኢያሱ፥ በሞላዳ፥ በቤትጳሌጥ፥ በሐጸርሹዓል፥” (ነህ 11:26)
9.
የቀድምኤልም
ልጅ፥
(ነህ 12:24)
IV.
ኢያሱ
/Jesus:
1.
ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር በጉዞው ላይ የነበረ፥ (ቆላ 4:11)
2.
ከሙሴ በመቀጠል ሕዝበ እስራኤልን ወደ ቃልኪዳን አገራቸው የመራ፥ “ኢያሱ
አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር።” (ዕብ 4:8)
No comments:
Post a Comment