Jehoshua ~ ኢያሱ: “Jehoshua” means whose help is Jehovah; Help of Jehovah or savoiur / SBD, (ዘኁ 1316) ... [Related term(s):- Jeshua, Joshua, Jehoshuah]
The name Jehoshua is derived from Yah’ (ያህ) and ‘Shewa’ (ሽዋ) the meaning is who gives life formthausands’ / Ibid.
See also:- Jehoshuah / ኢያሱ
The name of Joshua, “These are the names of the men which Moses sent to spy out the land; And Moses called Oshea the son of Nun Jehoshua,” In this form is given the name of Joshua in; (Num 13:16)
“None his son, Jehoshuah his son” (1 Chr 7:27)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua, Jeshua, Jesus, Joshua: ያህ ሽዋ ስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣ የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ ኢየሱስ]

የሽህ እናዋስ ከሚሉት ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።

[እግዚአብሔር ያድናል አዳኝ ማለት ነው / መቅቃ]
I.                        ኢያሱ /Hoshea:
1.                  የነዌ ልጅሙሴም የነዌም ልጅ ኢያሱ የዚህችን መዝሙር ቃሎች ሁሉ በሕዝቡ ጆሮ ተናገሩ። (ዘዳ 3244)
2.                  የዓዛዝያ ልጅ ሆሴዕ- (ዜና 27:20)
3.                  ከነህምያ ጋር የቃል ኪዳኑን ደብዳቤ ያተመ፥ ሆሴዕ- ( 10:23)
II.                        ኢያሱ /Jehoshua: ከኤ ነገድ የሆነ፥ የነዌ ልጅምድሪቱን ይሰልሉ ዘንድ ሙሴ የላካቸው ሰዎች ስም ይህ ነው። ሙሴም የነዌን ልጅ አውሴ ኢያሱ ብሎ ጠራው” (ዘኁ  1316) (ዜና 7:27)
III.                        ኢያሱ /Jeshua:
1.                  ለዘጠነኛ ሊቀ ካህናት የነበረ፥ ኢያሱ (ዕዝ2:36) (1 ዜና 24:11).
2.                  በንጉሡም በሕዝቅያስና በእግዚአብሔር ቤት አለቃ በዓዛርያስ ትእዛዝ በካህናቱ ከተሞች በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ከተመደቡ፥ (2 ዜና 31:15)
3.                  የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች (ዕዝ 2:6 ዕዝ 7:11)
4.                  የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች (ዕዝ 2:40  7:43)
5.                  ዊያዊ፥ (ዕዝ 8:33)
6.                  ከባቢሎን መልስ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ካደሱ፥ ( 3:19)
7.                  ዕዝራ የእግዚአብሔር ማወቅ ያስተምር የእግዚአብሔርን ሕግ መጽሐፍ ካአነበቡ ( 8:7 9:45)
8.                  ይሁ ከተማ፥ኢያሱ በሞላዳ፥ በቤትጳሌጥ፥ በሐጸርሹዓል፥( 11:26)
9.                  የቀድምኤልም ልጅ ( 12:24)
IV.                        ኢያሱ /Jesus:
1.                  ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር በጉዞው ላይ የነበረ፥ (ቆላ 4:11)
2.                  በመቀጠል ሕዝበ እስራኤልን ወደ ቃልኪዳን አገራቸው የመራ፥ ኢያሱ አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር። (ዕብ 4:8)


No comments: