Jehovah
~ እግዚአብሔር: The
unchanging, eternal, self-existent God," / EBD; “Jehovah” means I am; the eternal living one / SBD, (ዘጸ 6፡2፣ 3)
The name ‘Jehovah’ is derived from ‘Yahyaw’ (የህያው) ፥ the meaning is ‘the everlasthing one’ /
Ibid.
By
which God revealed himself to the ancient Hebrews, “And I appeared unto Abraham, unto Isaac, and unto
Jacob, by the name of God Almighty, but by my name JEHOVAH was I not known to them,” (Ex 6:2,
3)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
እግዚአብሔር ~Jah, Jehovah: ያህ፣ ይህዌ፣ ህያዊ፣ ህያው አምላክ፣ የማይሞት፣ የማያልፍ ማለት ነው።
---------------------------------------------------------------------------------------------------
እግዚአብሔር ~Jah, Jehovah: ያህ፣ ይህዌ፣ ህያዊ፣ ህያው አምላክ፣ የማይሞት፣ የማያልፍ ማለት ነው።
‘ያህዌ’ ከሚለው ቃል የተገኘ ስም ነው።
I.
እግዚአብሔር /Jah:
v
ቀዳማዊነትን
እና ህያውነትን ይገልጻል፥
“በመጀመሪያ
እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።” (ዘፍ 1:1)
v
በሁሉም ቦታ መገኘቱን ይገልጻል፥ “ለእግዚአብሔር
ተቀኙ
ለስሙም
ዘምሩ
ወደ
ምድረ
በዳ
ለወጣም
መንገድ
አድርጉ
ስሙ
እግዚአብሔር ነው፥ …” (መዝ 68:4)
II.
እግዚአብሔር /Jehovah: ለአብርሃምም ለይስሐቅም ለያዕቆብም የተገለጠ፥ ስሙን ያሳወቀበት፥ “እግዚአብሔርም
ሙሴን
ተናገረው
አለውም፦
እኔ
እግዚአብሔር
ነኝ፤ ለአብርሃምም ለይስሐቅም ለያዕቆብም ሁሉን እንደሚችል አምላክ ተገለጥሁ ነገር ግን ስሜ እግዚአብሔር አልታወቀላቸውም
ነበር።”
(ዘጸ 6፡2፣3)
No comments:
Post a Comment