Jeshua (h) ~ ኢያሱ: A
savior / EBD; “Jeshua” means a
saviour
/ SBD, (1 ዜና 24፡11) ... [Related term(s):- Joshua]
The root
words for ‘Jeshuah’ are ‘Yashewa’ (የሽዋ)
፥ the
meaning is ‘the almithy’/
Ibid.
A priest
in the reign of David, “The ninth to Jeshuah,
the tenth to Shecaniah, another form of the name of Joshua of Jesus Joshua the
son of Nun;” (Webster’s
bible translation), (1 Chr 24:11)
Other people with the same name are: Son
of Jehozadak, first high priest after the Babylonish captivity, whither his father Jehozadak had been taken
captive while young (1 Chr 6:15); One of the Levites in the reign
of Hezekiah (2 Chr 31:15); Head of a Levitical house (Ezr
2:40; 3:9; Neh 3:19; 8:7; 9:4, 5; 12:8)
------------------------------------------------------------------------------------------------
------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua,
Jeshua,
Jesus,
Joshua: ያህ ሽዋ፣ የሽዋስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣
የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ፣ ኢየሱስ]
‘የሽህ’ እና ’ዋስ’ ከሚሉት ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[እግዚአብሔር ያድናል ፥ አዳኝ ማለት ነው / መቅቃ]
I.
ኢያሱ /Hoshea:
1.
የነዌ
ልጅ፥
“ሙሴም የነዌም
ልጅ ኢያሱ የዚህችን
መዝሙር ቃሎች
ሁሉ በሕዝቡ
ጆሮ ተናገሩ።” (ዘዳ 32፡44)
2.
የዓዛዝያ
ልጅ፥
ሆሴዕ- (1 ዜና
27:20)
3.
ከነህምያ ጋር የቃል ኪዳኑን ደብዳቤ ያተመ፥ ሆሴዕ-
(ነህ 10:23)
II.
ኢያሱ /Jehoshua: ከኤፍሬም ነገድ የሆነ፥
የነዌ ልጅ፥ “ምድሪቱን
ይሰልሉ ዘንድ
ሙሴ የላካቸው
ሰዎች ስም
ይህ ነው።
ሙሴም የነዌን
ልጅ አውሴን
ኢያሱ
ብሎ ጠራው”
(ዘኁ 13፡16) ፣ (1 ዜና
7:27)
III.
ኢያሱ /Jeshua:
1.
ለዘጠነኛው ሊቀ ካህናት የነበረ፥ ኢያሱ፥ (ዕዝ2:36) ፣ (1 ዜና 24:11).
2.
በንጉሡም
በሕዝቅያስና በእግዚአብሔር ቤት አለቃ በዓዛርያስ ትእዛዝ፥ በካህናቱ ከተሞች በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ከተመደቡ፥ (2
ዜና 31:15)
3.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:6፥ ዕዝ 7:11)
4.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:40፥ ነህ 7:43)
5.
ሌዊያዊ፥ (ዕዝ 8:33)
6.
ከባቢሎን መልስ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ካደሱ፥ (ነህ 3:19)
7.
ዕዝራ
የእግዚአብሔር ማወቅ ሲያስተምር፥ የእግዚአብሔርን
ሕግ መጽሐፍ ካአነበቡ፥ (ነህ 8:7፥ 9:4፣5)
8.
የይሁዳ ከተማ፥ “በኢያሱ፥ በሞላዳ፥ በቤትጳሌጥ፥ በሐጸርሹዓል፥” (ነህ 11:26)
9.
የቀድምኤልም
ልጅ፥
(ነህ 12:24)
IV.
ኢያሱ /Jesus:
1.
ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር በጉዞው ላይ የነበረ፥ (ቆላ 4:11)
2.
ከሙሴ በመቀጠል ሕዝበ እስራኤልን ወደ ቃልኪዳን አገራቸው የመራ፥ “ኢያሱ
አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር።” (ዕብ 4:8)
V.
ኢያሱ /Joshua:
1.
የነዌ ልጅ፥ አውሴ- (ዘጸ 17:9)
2.
(ሐጌ 1:1፣12፥ 2:2፣4፥ ዘካ 3:1፣3፣6፣8፣9)
No comments:
Post a Comment