Kabzeel ~ ቀብስኤል ቀብኤል: Gathering of God / EBD; The name “Kabzeel” means the congregation of God / HBN, ( 15:21) (2 23:20 1 ዜና 11:22)
The name Kabzeel is derived from Eqb’Ze’’ (እቅብ) and ‘El’ (ኤል) the meaning is the congregation of the almighty lord / Ibid.
One of the "cities" of the tribe of Judah, “And the uttermost cities of the tribe of the children of Judah toward the coast of Edom southward were Kabzeel, and Eder, and Jagur, (Jos 15:21), the native place of the great hero Benaiah ben-Jehoiada (2 Sam 23:20; 1 Chr 11:22), After the captivity it was reinhabited by the Jews, and appears as Jekabzeel.
----------------------------------------------------------------------------------------------------
ቀብስኤል ~Kabzeel: እቅብ ል፣ አም የተጠበቀ ለጌታ የተቀመጠ፣ ለእግዚአሔር የተለየ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ቀብኤል]
Kabzeel-ቅበእናኤልከሚሉ ቃላት የተመሠረተ የቦታ ስም ነው።
በደቡብ በኩል በምድራቸው ዳርቻ አጠገብ እስከ ኤዶምያስ ድንበር ያሉት ከይሁዳ ልጆች ነገድ ከተሞችቀብስኤል ዔዴር፥ ያጉር፥ ቂና፥ ( 15:21)
ቀብኤል ~Kabzeel: እቅብ ል፣ አም የተጠበቀ ጌታ የተቀመጠ፣ ለእግዚአብሔር የተለየ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ቀብስኤል]
Kabzeel-ቅበእናኤልከሚሉ ቃላት የተመሠረተ የሰው እና የቦታ ስም ነው።
የሰ ስም፥ ቀብጽኤል የነበረው ታላቅ ሥራ ያደረገው የጽኑዕ ሰው የዮዳሄ ልጅ በናያስ የሞዓባዊውን ቀብስኤል ሁለት ልጆች ገደለ ...( 23:20ዜና 11:22)



Judith ~ ዮዲት: “Judith” means Jewess, or praised / SBD, ( 26:34)
The name Judith is derived from Wdiet’ (ዲት) the meaning is ‘the beloved woman / Ibid.
Jewess, the daughter of Beeri the Hittite, and one of Esau's wives, “And Esau was forty years old when he took to wife Judith the ...” (Gen 26:34)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ዮዲት ~Judith: ዩዲት ይሁዲ፣ ውህድ፣ ተዋሃደ፣ አንድ የሆነ፣ ይሁዳዊት ማለት ነው።

ይሁዲትከሚለው ስም የመጣ ስም ነው።

የኬጢያዊ የብኤሪ ልጅዔሳውም አርባ ዓመት ሲሆነው የኬጢያዊ የብኤሪን ልጅ ዮዲትን፥ የኬጢያዊ የኤሎንን ልጅ ቤሴሞትንም ሚስቶች አድርጎ አገባ” ( 26:34)



Judaea~ ይሁዳ: Same as Judah / HBN, EBD, (ማቴ 2:1 5)
The name Judaea is derived from Wdie’ (ውዴ) the meaning is ‘my beloved’ / Ibid.
It denoted the southernmost of the three divisions of Palestine, “Now when Jesus was born in Bethlehem of Judaea in the ...” (Mat 2:1)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ይሁዳ ~Juda, Judah, Judas, Jude, Judea: ይሁዳ፣ ውህድ፣ ተዋሃደ፣ አንድ የሆነ፣ አይሁዳዊ ማለት ነው።

ውህደ ከሚለው ግስ የመጣ ስም ነው።

I.                        ይሁዳ /Juda:
1.                  በጌታ የዘ ሃረ የተጠቀሰ የዮሴፍ ልጅ፥የስምዖን ልጅ፥ ይሁዳ ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥” ( 3:30)
2.                  ጌታ የዘ ሃረግ፥ የያዕቆብ ልጅ፥ (3:3334) የአይሁድ ር፥ ጌታችን ይሁዳ ነገድ እንደወጣ የተገለጠ ነውና፥” (ዕብ 7:14) ( 5:5 7:5)
3.                  የጌታ ወንድም በመባል የሚታወቀው፥ይህስ ጸራቢው የማርያም ልጅ የያቆብም የዮሳም ይሁዳ የስምዖንም ወንድም አይደለምን? እኅቶቹስ ...” ( 6:3)
II.                        ይሁዳ /Judah:
1.                  የተወለደው፣ የያ ልጅ፥ደግሞም ፀነስች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች በዚህም ጊዜ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ አለች ስለዚህም ስሙን ይሁዳ ብላ ጠራችው። መውለድንም አቆመች።” ( 29:35)
2.                  ይሁዳ ባያት ጊዜ ጋለሞታን መሰለችው ፊትዋን ተሸፍና ነበርና።(ዘፍ 3815)
III.                        ይሁዳ /Judas:
1.                  የያ ልጅ፥ ( 1:2 3)
2.                  ጌታ የሰጠው፣ የስምዖን ልጅ የአስቆሮቱ ( 6:71 13:2 26) ( 1:25)
3.                  ከይሁዳ ወገን፥ ( 9:11)
4.                  ሐዋርያው በርስያን ( 15:22 27 32)
5.                  ይሁዳ /Jude: ሐዋርያው፥ የያዕቆብም ወንድም (ይሁ 1:1)
IV.                        ይሁዳ /Judea: በዮዳኖ በስተምዕራብ የፍልስጤም ምድር፣ ጌታ የተወለደበ ቦታ ( 2:1 5)



Jude ~ ይሁዳ: Judas / EBD, (ይሁ 1:1)
The name Jude is derived from Wde’ (ውደ) the meaning is ‘beloved / Ibid.
Jude, the servant of Jesus Christ, and brother of James, to them that are sanctified by God the Father, and preserved in Jesus Christ, and called:” (Jude 1:1)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ይሁዳ ~Juda, Judah, Judas, Jude, Judea: ይሁዳ፣ ውህድ፣ ተዋሃደ፣ አንድ የሆነ፣ አይሁዳዊ ማለት ነው።

ውህደ ከሚለው ግስ የመጣ ስም ነው።

I.                        ይሁዳ /Juda:
1.                  በጌታ የዘ ሃረ የተጠቀሰ የዮሴፍ ልጅ፥የስምዖን ልጅ፥ ይሁዳ ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥” ( 3:30)
2.                  ጌታ የዘ ሃረግ፥ የያዕቆብ ልጅ፥ (3:3334) የአይሁድ ር፥ ጌታችን ይሁዳ ነገድ እንደወጣ የተገለጠ ነውና፥” (ዕብ 7:14) ( 5:5 7:5)
3.                  የጌታ ወንድም በመባል የሚታወቀው፥ይህስ ጸራቢው የማርያም ልጅ የያቆብም የዮሳም ይሁዳ የስምዖንም ወንድም አይደለምን? እኅቶቹስ ...” ( 6:3)
II.                        ይሁዳ /Judah:
1.                  የተወለደው፣ የያ ልጅ፥ደግሞም ፀነስች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች በዚህም ጊዜ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ አለች ስለዚህም ስሙን ይሁዳ ብላ ጠራችው። መውለድንም አቆመች።” ( 29:35)
2.                  ይሁዳ ባያት ጊዜ ጋለሞታን መሰለችው ፊትዋን ተሸፍና ነበርና።(ዘፍ 3815)
III.                        ይሁዳ /Judas:
1.                  የያ ልጅ፥ ( 1:2 3)
2.                  ጌታ የሰጠው፣ የስምዖን ልጅ የአስቆሮቱ ( 6:71 13:2 26) ( 1:25)
3.                  ከይሁዳ ወገን፥ ( 9:11)
4.                  ሐዋርያው በርስያን ( 15:22 27 32)
5.                  ይሁዳ /Jude: ሐዋርያው፥ የያዕቆብም ወንድም (ይሁ 1:1)
IV.                        ይሁዳ /Judea: በዮዳኖ በስተምዕራብ የፍልስጤም ምድር፣ ጌታ የተወለደበ ቦታ ( 2:1 5)