Judaea~ ይሁዳ: Same as Judah / HBN, EBD, (ማቴ 2:1 5)
The name Judaea is derived from Wdie’ (ውዴ) the meaning is ‘my beloved’ / Ibid.
It denoted the southernmost of the three divisions of Palestine, “Now when Jesus was born in Bethlehem of Judaea in the ...” (Mat 2:1)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ይሁዳ ~Juda, Judah, Judas, Jude, Judea: ይሁዳ፣ ውህድ፣ ተዋሃደ፣ አንድ የሆነ፣ አይሁዳዊ ማለት ነው።

ውህደ ከሚለው ግስ የመጣ ስም ነው።

I.                        ይሁዳ /Juda:
1.                  በጌታ የዘ ሃረ የተጠቀሰ የዮሴፍ ልጅ፥የስምዖን ልጅ፥ ይሁዳ ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥” ( 3:30)
2.                  ጌታ የዘ ሃረግ፥ የያዕቆብ ልጅ፥ (3:3334) የአይሁድ ር፥ ጌታችን ይሁዳ ነገድ እንደወጣ የተገለጠ ነውና፥” (ዕብ 7:14) ( 5:5 7:5)
3.                  የጌታ ወንድም በመባል የሚታወቀው፥ይህስ ጸራቢው የማርያም ልጅ የያቆብም የዮሳም ይሁዳ የስምዖንም ወንድም አይደለምን? እኅቶቹስ ...” ( 6:3)
II.                        ይሁዳ /Judah:
1.                  የተወለደው፣ የያ ልጅ፥ደግሞም ፀነስች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች በዚህም ጊዜ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ አለች ስለዚህም ስሙን ይሁዳ ብላ ጠራችው። መውለድንም አቆመች።” ( 29:35)
2.                  ይሁዳ ባያት ጊዜ ጋለሞታን መሰለችው ፊትዋን ተሸፍና ነበርና።(ዘፍ 3815)
III.                        ይሁዳ /Judas:
1.                  የያ ልጅ፥ ( 1:2 3)
2.                  ጌታ የሰጠው፣ የስምዖን ልጅ የአስቆሮቱ ( 6:71 13:2 26) ( 1:25)
3.                  ከይሁዳ ወገን፥ ( 9:11)
4.                  ሐዋርያው በርስያን ( 15:22 27 32)
5.                  ይሁዳ /Jude: ሐዋርያው፥ የያዕቆብም ወንድም (ይሁ 1:1)
IV.                        ይሁዳ /Judea: በዮዳኖ በስተምዕራብ የፍልስጤም ምድር፣ ጌታ የተወለደበ ቦታ ( 2:1 5)


No comments: