Joshua
~ ኢያሱ: “Joshua” means saviour, or whose help is Jehovah / SBD, (ዘጸ 17:9) ... [Related term(s):- Joshah, Jeshua, Jeshuah, Jehoshuah]
The root
word for ‘Joshua’ is ‘Ye’Shua’ (የ’ሽዋ) ፥ the
meaning is ‘for
thousands’/ Ibid.
The
son of Nun, of the tribe of Ephraim, the successor of Moses as the leader of
Israel, “And
Moses said unto Joshua, Choose us
out men, and go out, fight with Amalek: to morrow I will stand ...” (Ex 17:9)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua, Jeshua, Jesus, Joshua: ያህ ሽዋ፣ የሽዋስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣ የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ፣ ኢየሱስ]
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua, Jeshua, Jesus, Joshua: ያህ ሽዋ፣ የሽዋስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣ የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ፣ ኢየሱስ]
‘የሽህ’ እና ’ዋስ’ ከሚሉት ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[እግዚአብሔር ያድናል ፥ አዳኝ ማለት ነው / መቅቃ]
I.
ኢያሱ /Hoshea:
1.
የነዌ ልጅ፥ “ሙሴም የነዌም ልጅ ኢያሱ የዚህችን
መዝሙር
ቃሎች
ሁሉ
በሕዝቡ
ጆሮ
ተናገሩ።” (ዘዳ 32፡44)
2.
የዓዛዝያ
ልጅ፥
ሆሴዕ- (1 ዜና 27:20)
3.
ከነህምያ ጋር የቃል ኪዳኑን ደብዳቤ ያተመ፥ ሆሴዕ-
(ነህ 10:23)
II.
ኢያሱ /Jehoshua: ከኤፍሬም ነገድ የሆነ፥
የነዌ
ልጅ፥
“ምድሪቱን
ይሰልሉ
ዘንድ
ሙሴ
የላካቸው
ሰዎች
ስም
ይህ
ነው።
ሙሴም
የነዌን
ልጅ
አውሴን
ኢያሱ ብሎ ጠራው” (ዘኁ
13፡16) ፣ (1 ዜና
7:27)
III.
ኢያሱ
/Jeshua:
1.
ለዘጠነኛው ሊቀ ካህናት የነበረ፥ ኢያሱ፥ (ዕዝ2:36) ፣ (1 ዜና 24:11).
2.
በንጉሡም
በሕዝቅያስና በእግዚአብሔር ቤት አለቃ በዓዛርያስ ትእዛዝ፥ በካህናቱ ከተሞች በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ከተመደቡ፥ (2
ዜና 31:15)
3.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:6፥ ዕዝ 7:11)
4.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:40፥ ነህ 7:43)
5.
ሌዊያዊ፥ (ዕዝ 8:33)
6.
ከባቢሎን መልስ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ካደሱ፥ (ነህ 3:19)
7.
ዕዝራ
የእግዚአብሔር ማወቅ ሲያስተምር፥ የእግዚአብሔርን
ሕግ መጽሐፍ ካአነበቡ፥ (ነህ 8:7፥ 9:4፣5)
8.
የይሁዳ ከተማ፥ “በኢያሱ፥ በሞላዳ፥ በቤትጳሌጥ፥ በሐጸርሹዓል፥” (ነህ 11:26)
9.
የቀድምኤልም
ልጅ፥
(ነህ 12:24)
IV.
ኢያሱ
/Jesus:
1.
ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር በጉዞው ላይ የነበረ፥ (ቆላ 4:11)
2.
ከሙሴ በመቀጠል ሕዝበ እስራኤልን ወደ ቃልኪዳን አገራቸው የመራ፥ “ኢያሱ
አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር።” (ዕብ 4:8)
V.
ኢያሱ /Joshua:
1.
የነዌ ልጅ፥ አውሴ- (ዘጸ 17:9)
2.
(ሐጌ 1:1፣12፥ 2:2፣4፥ ዘካ 3:1፣3፣6፣8፣9)
No comments:
Post a Comment