John
~ ዮሐንስ: The
grace or mercy of the Lord / EBD; the same name
as Johanan, a contraction of Jehoanan, Jehovah's gift / SBD, (ሥራ 4:6)
The root word ‘John’ is ‘Yehiwan’ (የ’ህይዋን) ፥ the meaning is ‘the living one’/ Ibid.
One
of the high priest's family, who, with Annas and Caiaphas, sat in judgment upon
the apostles Peter and John, “And
Annas the high priest, and Caiaphas, and John,
and Alexander, and as many as were of the kindred of the high priest, were
gathered together at Jerusalem” (Act 4:6); the same name as Johanan, a
contraction of Jehoanan, Jehovah’s gift (Act 6:6)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ዮሐንስ ~John: የህያዋን ዋስ፣ የህያዋንስ ፣ ህያው ዋስ፣ ዘላለማዊ አዳኝ ማለት ነው።
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ዮሐንስ ~John: የህያዋን ዋስ፣ የህያዋንስ ፣ ህያው ዋስ፣ ዘላለማዊ አዳኝ ማለት ነው።
‘ህያው’ እና ‘ዋስ’ ከሚሉ ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[ትርጉሙ “እግዚአብሔር ጸጋ ነው” ማለት ነው / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ አራት ሰዎች አሉ።
1.
መጥምቁ ዮሐንስ፥ “በዚያም ወራት መጥምቁ ዮሐንስ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ ብሎ በይሁዳ ምድረ በዳ እየሰበከ መጣ።” (ማቴ 3:1-2)
2.
የዘብዴዎስን
ልጅ ያዕቆብ ወንድም፣ ሐዋርያው ዮሐንስ፥
(ማር 1:19)
3.
“በነገውም
አለቆቻቸውና
ሽማግሌዎች
ጻፎችም
ሊቀ
ካህናቱ
ሐናም
ቀያፋም
ዮሐንስም
እስክንድሮስም
የሊቀ
ካህናቱም
ዘመዶች
የነበሩት
ሁሉ
በኢየሩሳሌም
ተሰበሰቡ” (ሥራ 4:6)፣ (ሥራ 6:6)
4.
የሐዋርያው የማርቆስ ሌላ ስም፥ “...ማርቆስ
ወደ ተባለው ወደ ዮሐንስ
እናት ወደ ማርያም ቤት መጣ።” (ሥራ
12:12፣ 25፣
13:5፣ 13፣
15:37)
No comments:
Post a Comment