Hoshea
~ ኢያሱ: “Hoshea” means salvation / SBD, (ዘዳ 32፡44)
... [Related term(s):- Hosah, Hosea]
The name ‘Hoshea’ is derived from ‘Wasie’ (ዋሴ) ፥ the meaning is ‘my
saver’ / Ibid.
The son of
Nun, i.e. Joshua, “And Moses came and spake all the words of this song in the
ears of the people, he, and Hoshea
the son of Nun.” (Deut 32:44)
The other person with the same name: One of the
heads of the people who sealed the covenant with Nehemiah
(Neh 10:23)
-------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua, Jeshua, Jesus, Joshua: ያህ ሽዋ፣ የሽዋስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣ የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ፣ ኢየሱስ]
‘የሽህ’ እና ’ዋስ’ ከሚሉት ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[እግዚአብሔር ያድናል ፥ አዳኝ ማለት ነው / መቅቃ]
I.
ኢያሱ /Hoshea:
1.
የነዌ ልጅ፥ “ሙሴም የነዌም ልጅ ኢያሱ የዚህችን
መዝሙር
ቃሎች
ሁሉ
በሕዝቡ
ጆሮ
ተናገሩ።” (ዘዳ 32፡44)
2.
የዓዛዝያ
ልጅ፥
ሆሴዕ- (1 ዜና 27:20)
3.
ከነህምያ ጋር የቃል ኪዳኑን ደብዳቤ ያተመ፥ ሆሴዕ-
(ነህ 10:23)
II.
ኢያሱ /Jehoshua: ከኤፍሬም ነገድ የሆነ፥
የነዌ
ልጅ፥
“ምድሪቱን
ይሰልሉ
ዘንድ
ሙሴ
የላካቸው
ሰዎች
ስም
ይህ
ነው።
ሙሴም
የነዌን
ልጅ
አውሴን
ኢያሱ ብሎ ጠራው” (ዘኁ
13፡16) ፣ (1 ዜና
7:27)
III.
ኢያሱ
/Jeshua:
1.
ለዘጠነኛው ሊቀ ካህናት የነበረ፥ ኢያሱ፥ (ዕዝ2:36) ፣ (1 ዜና 24:11).
2.
በንጉሡም
በሕዝቅያስና በእግዚአብሔር ቤት አለቃ በዓዛርያስ ትእዛዝ፥ በካህናቱ ከተሞች በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ከተመደቡ፥ (2
ዜና 31:15)
3.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:6፥ ዕዝ 7:11)
4.
የባቢሎን
ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች፥ (ዕዝ 2:40፥ ነህ 7:43)
5.
ሌዊያዊ፥ (ዕዝ 8:33)
6.
ከባቢሎን መልስ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ካደሱ፥ (ነህ 3:19)
7.
ዕዝራ
የእግዚአብሔር ማወቅ ሲያስተምር፥ የእግዚአብሔርን
ሕግ መጽሐፍ ካአነበቡ፥ (ነህ 8:7፥ 9:4፣5)
8.
የይሁዳ ከተማ፥ “በኢያሱ፥ በሞላዳ፥ በቤትጳሌጥ፥ በሐጸርሹዓል፥” (ነህ 11:26)
9.
የቀድምኤልም
ልጅ፥
(ነህ 12:24)
IV.
ኢያሱ
/Jesus:
1.
ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር በጉዞው ላይ የነበረ፥ (ቆላ 4:11)
2.
ከሙሴ በመቀጠል ሕዝበ እስራኤልን ወደ ቃልኪዳን አገራቸው የመራ፥ “ኢያሱ
አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር።” (ዕብ 4:8)
V.
ኢያሱ /Joshua:
1.
የነዌ ልጅ፥ አውሴ- (ዘጸ 17:9)
2.
(ሐጌ 1:1፣12፥ 2:2፣4፥ ዘካ 3:1፣3፣6፣8፣9)