Hoshea ~ ኢያሱ:Hoshea” means salvation / SBD, (ዘዳ 3244) ... [Related term(s):- Hosah, Hosea]
The name Hoshea is derived from Wasie’ (ዋሴ) the meaning is my saver / Ibid.
The son of Nun, i.e. Joshua, “And Moses came and spake all the words of this song in the ears of the people, he, and Hoshea the son of Nun.” (Deut 32:44)
The other person with the same name: One of the heads of the people who sealed the covenant with Nehemiah (Neh 10:23)
-------------------------------------------------------------------------------------------------
ኢያሱ ~Hoshea, Jehoshua, Jeshua, Jesus, Joshua: ያህ ሽዋ ስ፣ የሽዎች ጌታ፣ የብዙሃን አምላክ፣ የሽዎች አዳኝ፣ የብዙዎች ነጻነት ሰጭ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሆሴዕ ኢየሱስ]

የሽህ እናዋስ ከሚሉት ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።

[እግዚአብሔር ያድናል አዳኝ ማለት ነው / መቅቃ]

I.                        ኢያሱ /Hoshea:
1.                  የነዌ ልጅሙሴም የነዌም ልጅ ኢያሱ የዚህችን መዝሙር ቃሎች ሁሉ በሕዝቡ ጆሮ ተናገሩ። (ዘዳ 3244)
2.                  የዓዛዝያ ልጅ ሆሴዕ- (ዜና 27:20)
3.                  ከነህምያ ጋር የቃል ኪዳኑን ደብዳቤ ያተመ፥ ሆሴዕ- ( 10:23)
II.                        ኢያሱ /Jehoshua: ከኤ ነገድ የሆነ፥ የነዌ ልጅምድሪቱን ይሰልሉ ዘንድ ሙሴ የላካቸው ሰዎች ስም ይህ ነው። ሙሴም የነዌን ልጅ አውሴ ኢያሱ ብሎ ጠራው” (ዘኁ  1316) (ዜና 7:27)
III.                        ኢያሱ /Jeshua:
1.                  ለዘጠነኛ ሊቀ ካህናት የነበረ፥ ኢያሱ (ዕዝ2:36) (1 ዜና 24:11).
2.                  በንጉሡም በሕዝቅያስና በእግዚአብሔር ቤት አለቃ በዓዛርያስ ትእዛዝ በካህናቱ ከተሞች በየሰሞናቸው ክፍላቸውን በእምነት ይሰጡ ከተመደቡ፥ (2 ዜና 31:15)
3.                  የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች (ዕዝ 2:6 ዕዝ 7:11)
4.                  የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን ከማረካቸው ምርኮኞች ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ይሁዳ ወደ እየከተማቸው ከተመለሱት የአገር ልጆች (ዕዝ 2:40  7:43)
5.                  ዊያዊ፥ (ዕዝ 8:33)
6.                  ከባቢሎን መልስ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ካደሱ፥ ( 3:19)
7.                  ዕዝራ የእግዚአብሔር ማወቅ ያስተምር የእግዚአብሔርን ሕግ መጽሐፍ ካአነበቡ ( 8:7 9:45)
8.                  ይሁ ከተማ፥ኢያሱ በሞላዳ፥ በቤትጳሌጥ፥ በሐጸርሹዓል፥( 11:26)
9.                  የቀድምኤልም ልጅ ( 12:24)
IV.                        ኢያሱ /Jesus:
1.                  ከሐዋርያው ጳውሎስ ጋር በጉዞው ላይ የነበረ፥ (ቆላ 4:11)
2.                  በመቀጠል ሕዝበ እስራኤልን ወደ ቃልኪዳን አገራቸው የመራ፥ ኢያሱ አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር። (ዕብ 4:8)
V.                        ኢያሱ /Joshua:
1.                  የነዌ ልጅ አውሴ- (ዘጸ 17:9)
2.                  (ሐጌ 1:112 2:24 ዘካ 3:13689)

No comments: