Heaven ~ሰማይ: The whole universe / EBD, (ዘፍ 1:2)
The name Heaven is derived from Hiwan(ሂዋን) the meaning is life, alive, the living... / Ibid
See also:- Heaven / ቅዱስ ማደሪያ
Indicate the whole universe, “In the beginning God created the heaven and the earth” (Gen 1:1)
There are four words thus rendered in the Old Testament which we may briefly notice.
v    Shamayim (ሰማይ) this is the word used in the expression "the heaven and the earth," or "the upper and lower regions." (Gen 1:1)
v    Marom (ራማ) used for heaven in (Ps 18:16; Is 24:18; Jer 25:30)
v    Properly speaking it means a mountain as in (Psa 102:19; Eze 17:23)
v    Shechakim (አቅንተህ ሽቅብ) "expanses," with reference to the extent of heaven ( Job 35:5)
v    St. Paul’s expression "third heaven (ሦስተኛ ሰማይ ዘማየ ሰማያት)"
v    (2 Cor 12:2) had led to much conjecture.
--------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ሰማይ ~Heaven: ሂዋነ፣ የህያው ቦታ፣ የዘላለማውያን ማረፊያ ማለት ነው። [ተለዋጭ ስሞች- በቅዱስ ማደሪያው መቅደሱ ከፍታ]

Heaven-ህያዋን ከሚለው ቃል የመጣ ስም ነው።

v    ፈሳ ም፣ ያዋ መኖበመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።” (ዘፍ 11)
v    ከመሬት በላ ያለከላይ ሰደደ ወሰደኝም፥ ከብዙ ውኆችም አወጣኝ”( 18:16) ሰማይ መስኮቶች ተከፍተዋልና፥ ...ከገደልም የወጣ በወጥመድ ይያዛል።” ( 24:18) ስለዚህ ይህን ቃል ሁሉ ትንቢት ትናገርባቸዋለህ፥ እንዲህም ትላቸዋለህ። እግዚአብሔር በላይ ሆኖ ይጮኻል፥ በቅዱስ ማደሪያው ሆኖ ድምፁን ያሰማል በበረቱ ላይ እጅግ ... ይጮኻል።” ( 25:30)
v    ሰማየ ሰማያት፥እግዚአብሔር ከመቅደሱ ከፍታ ሆኖ ተመልክቶአልና፥ ሰማይ ሆኖ ምድርን አይቶአልና ( 102:19) ከፍ ባለው በእስራኤል ተራራ ላይ እተክለዋለሁ፥ ቅርንጫፎችም ያወጣል ፍሬም ያፈራል ...በቅርንጫፎቹም ጥላ በክንፍ የሚበርር ሁሉ ይጠጋል።” (ሕዝ 17:23 33:26) “ዓይኖችህን ወደ ሰማይ አቅንተህ እይከአንተም ከፍ ከፍ ያሉትን ደመናት ተመልከት።” ( 35:5)
v    ሰማየ ሰማያት፥ “... እንዲህ ያለው ሰው ከአሥራ አራት ዓመት በፊት እስከ ሦስተኛው ሰማይ ድረስ ተነጠቀ።” (ቆሮ 12:2)

No comments: