Meshelemiah ~ ሜሱላም: friendship of Jehovah / EBD, (1 ዜና 9:21)
The root words for ‘Meshelemiah’ are ‘Me’Salem’ (መ’ሳለም) and ‘Yah’ (ያህ) ፥ the meaning is
‘peaceful relation with the almighty’/ Ibid.
A Levite of the family of the Korhites, called also
Shelemiah. He was a temple gate-keeper in the time of David, “And Zechariah
the son of Meshelemiah was porter of
the door of the tabernacle ... (1 Chr 9:21)
----------------------------------------------------------------------------------------------------
ሜሱላም ~Meshelemiah, Meshullam, Meshullemeth: መሳለመ ያህ፣ የህያው ሰላም፣ ያምላክ ሰላም፣ የህያው እርቅ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሜሶላም]
----------------------------------------------------------------------------------------------------
ሜሱላም ~Meshelemiah, Meshullam, Meshullemeth: መሳለመ ያህ፣ የህያው ሰላም፣ ያምላክ ሰላም፣ የህያው እርቅ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሜሶላም]
‘መሳለም’ (ሰላም) እና ‘ያህ’ (ያህዌ ፣ ህያው) ከሚሉ ሁለት ቃላት
የተመሠረተ ስም ነው።
I.
ሜሱላም /Meshelemiah: የየሕዜራ
አባት፥
ሜሱላም ፥ “የሜሱላም ልጅ ዘካርያስ የመገናኛው ድንኳን ደጅ በረኛ ነበረ።” (1ዜና 9:21)
II.
ሜሱላም /Meshullam:
1.
በይሁዳ ንጉሥ በኢዮአታም ዘመንና በእስራኤል ንጉሥ በኢዮርብዓም ዘመን፥
ከሰባቱ የአባቶቻቸው ቤቶች ወንድም፥
ሜሱላም፥ (1 ዜና 5:13)
2.
የየሕዜራ አባት፥
የምሺላሚት ልጅ፥ ሜሱላም፥
(1
ዜና
9:21)
3.
የፈዳያ ልጅ ሁኖ የዘሩባቤል ልጅ፥ ሜሱላም፥ (1 ዜና 3:19)
4.
ብኒያማዊው፣ የበሪዓ ልጆች ፥ሜሱላም፥ (1 ዜና 8:17)
5.
ብኒያማዊው የሆዳይዋ ልጅ ሁኖ፣ የሰሉ አባት፥ሜሱላም፥ (1 ዜና 9:7፣ ነህ 11:7)
6.
ከግዞት ተመልሰው በኢየሩሳሌም ከተቀመጡ፣ የሰፋጥያስ ልጅ፥ ሜሱላም፥ (1 ዜና 9:8)
7.
በንጉሥ ኢዮስያስ ዘመን የነበረ፥ ሜሱላም፥
(2 ዜና 34:12)
8.
በዕዝራ ዘመን የነበረው ሌዊያዊ አለቃ፥ ሜሱላም፥ (ዕዝ 8:16)
9.
“ወደ አለቆቹም ወደ አልዓዛር፥ ... ወደ ሜሱላም፥ ደግሞም ወደ አዋቂዎቹ ወደ ዮያሪብና ወደ ኤልናታን ላክሁ።” (ዕዝ 10:15)
10.
የባኒ ልጅ፥ ሜሱላም፥ (ዕዝ 10:29)
11.
ዕዝራ የህጉን
መጽሐፍ
ለህዝቡ ሲያነብ
በአጠገቡ
ከቆሙት አንዱ፥ (ነህ 8:4)
12.
በነህምያ ዘመን የቃልኪዳኑን ደብዳቤ ካተሙት ካህናት፥ (ነህ 10:7)
13.
በነህምያ ዘመን የቃልኪዳኑን ደብዳቤ ካተሙት ካህናት፥ (ነህ 10:20)
14.
ካህኑ የኪልቅያስ ልጅ ሜሱላም ፥ (1 ዜና 9:11)፥ (ነህ 11:11)
15.
ሊቀ ካህኑ ሜሱላም፥ “ከአዶ ዘካርያስ፥ ከጌንቶን ሜሱላም ፥” (ነህ 12:16)
16.
በዮአቂም ዘመን የአባቶች ቤቶች አለቆች፥ ካህኑሜሱላም፥ (ነህ 12:13)
No comments:
Post a Comment