Maasiai ~ መዕሣይ: Work of Jehovah / EBD, The name “Maasiai” means the defense, or strength, or trust of the Lord / SBD, (1 ዜና 9:12)
The root words for Maasiaiare ‘Mse’ () and ‘Yah’ (ያህ) the meaning is ‘work of Jehovah/ Ibid.
A priest who after the return from Babylon dwelt in Jerusalem,...the son of Malchijah, and Maasiai the son of Adiel, the ...” (1 Chr 9:12)
----------------------------------------------------------------------------------------------------
መዕሤያ ~Maaseiah: መሲ ያህ መሳያህ፣ የአምልክ መድሐኒት፣ የጌታ መፍትሄ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- መሕሤያ መዕሣይ]

መሲሕ እና ያህ(ያህዌ፣ ህያው) ከሚሉት ሁለት ስሞች ተጣምሮ የተመሠረተ ስም ነው።

በዚህ ስም የሚታወቁ አሥራ ዘጠኝ ሰዎች አሉ።
1.                  ንጉሥ ዳዊት ትዕዛዝ፥ በናያስ በመሰንቆ ምሥጢር ነገር ያዜሙ ነበር ከሌዋ ለተኛ ተራ የሆነው፥ “...መዕሤያን፥ መቲትያን፥ ኤሊፍሌሁን፥ ሚቅንያን፥ በረኞችንም ዖቤድኤዶምንና ይዒኤልን አቆሙ። (1 ዜና 15:18 20)
2.                  የካህኑ ኢዮሴዴቅ ልጅ፣ የኢያሱ ልጅ፥ በግዞት ሲኖሩ፣ የሌላ ሴቶችን ካገ እስራኤ አንዱ፥ መዕሤያ (ዕዝ 10:18)
3.                  ካህኑ የካሪም ልጅ፥ (ዕዝ 10:21)
4.                  ካህኑ የፋስኩር ልጅ፥ መዕሤያ  (ዕዝ 10:22)
5.                  የፈሐት ሞዓብ ልጅ፥ መዕሤያ  (ዕዝ 10:30)
6.                  ዓዛርያስ ት፣  የሐናንያ ልጅ መዕሤያ (3:23)
7.                  ዕዝራ ህጉን ያነ በጎ ከቆሙት አንዱ፥ መዕሤያ ( 8:4)
8.                  ዕዝራ ህጉን ያነ በጎ ከቆሙት አንዱ ዊ፥ መዕሤያ ( 8:7)
9.                  ከነህምያ ከተፈራረሙት ወገ አንዱ፥  ( 10:2526-27)
10.              የባሮክ ልጅ መዕሤያ  ( 11:5)
11.              የብንያም ወገን፣ የቆላያ ት፥ የኢቲኤል ልጅ መዕሤያ ( 11:7)
12.              ሌላ ሁለት ካህናት በዚህ ስም ይታወቃሉ፥ካህናቱም ኤልያቄም፥ መዕሤያ ሚንያሚን፥ ሚካያ፥ ኤልዮዔናይ፥ዘካርያስ፥ ሐናንያ መለከት ይዘው፥ መዕሤያ ሸማያ፥ አልዓዛር ... ኤጽር ቆምን፦ መዘምራኑም ...” ( 12:41 42)
13.              በነብዩ ርሚ የተጠቀሰ የሴዴቅያስ ት፥ ሐሰተኛ ነብይ፥ ( 29:21)
14.              በዮዳሄ ንግሥ ዘመ የመቶ ለቃ የነበረው፥ የዓዳያንም ልጅ (ዜና23:1)
15.              ዖዝያ ንግሥ ዘመ ለቃ የነበረ መዕሤያ (ዜና 26:11)
16.              በአካዝ ንግሥ ዘመን፥ የንጉሡ ልጅ ዝክሪ የተገደለ፥ መዕሤያ (2 ዜና 28:7)
17.              የኢየሩሳሌም ለቃ የነበረ መዕሤያ (ዜና 34:8)
18.              በኢዮቄም ዘመነ ንግሥ ለቃ የነበረ ዋያዊው የሰሎም ልጅ ( 35:4)
·                     ካህኑ የኔርያ ልጅ፥ መሕሤያ (ኤር 32:12 51:59)


No comments: