Lazarus ~ አልዓዛር: The name “Lazarus” means assistance of God / HBN; Whom God helps / SBD, (ዮሐ 11:1)
The name Lazarus is derived from Le’zer’was’ (ዘረዋስ) the meaning is ‘relative of the deliverer/ Ibid
The brother of Mary and Martha of Bethany, He was raised from the dead after he had lain four days in the tomb  “Now a certain man was sick, named Lazarus, of Bethany, the town of Mary ...” (Joh 11:1-44)
The other person with the same name: A beggar named in the parable recorded (Luk 16:19-31)
----------------------------------------------------------------------------------------------------
አልዓዛር ~Eleazar: ኤል አዛር የጌታ ወገን፣ የተባረከ፣ የተቀደሰ አም ወገ ማለ ነው። [ተዛማጅ ስሞች- አልዓዛር ዓዛርኤል ዓዛርኤል፣ አዛርኤል፣ ዓዛርኤል ዓዝሪኤል ዓዝርኤል፣ ኤሊዔዘር ኤልዓዘር አዛርኤል ኤዝርኤል ኤዝርኤል]

ኤል እና ዘር ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።

[ትርጉሙ እግዚአብሔር እረዳቴ ነው ማለት ነው / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ አሥራ ሰባት ሰዎች አሉ።
I.                        አልዓዛር /Eleazar:
1.                  የነ ንድም፣ ልጅ፥ (ዘጸ 623) ( 3:4) ( 26:3)
2.                  በኮረብታው ላይ የነበረ የአሚናዳብ ልጅ፥ ( 7:1)
3.                  ከዳዊት ኃያላን ሰራዊት አንዱ፣ የዱዲ ልጅ (2  23:9  11:12) 
4.                  የሜራሪ ወገን፣ የሞሖ ልጅ፥ (ዜና 23:21 22) (ሩት 24:28)
5.                  በነህም ዘመ የነበረ ህን፥ ( 12:42)
6.                  በባቢሎን ዘመን፥ እንግ ሚስቶችን ካገቡ፥ (ዕዝ 10:25)
7.                  የፊንሐስ ልጅ አልዓዛር (ዕዝ 8:33)
8.                  በጌታ የዘ ሐረ የተገለጸው፣ ኤልዩድ ልጅ፥ ( 1:15)
II.                        አልዓዛር /Eliezar:         
1.                  የቢኒያም ወገ የቤኬ ልጅ፥ (ዜና 7:8)
2.                  የነብዩ ለተኛ ልጅ፥ ( 18:4 ዜና 23:15 17 26:25)
3.                  ዳዊት፥ የእስራኤል ሽማግሌዎችና፥ የሻለቆችም የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከአቢዳራ ቤት ካመጡ ት፥ (ዜና 15:24)
4.                  በእስራኤልም ነገዶች ላይ አለቃ የነበረ የዝክሪ ልጅ አልዓዛር (ዜና 27:16)
5.                  የመሪሳ ሰው የዶዳያ ልጅ አልዓዛር (ዜና 20:37)
6.                  በንጉሡ በአርጤክስስ መንግሥት ዕዝ ጋር ከባቢሎን የወጡ የአባቶች ቤቶች አለቆች (ዕዝ 8:16)
7.                  ዕዝ ዘመ ከባቢሎን ወጡ እንግ ሚስችን ካገቡ፥ ኢያሱ ጅ፥ (ዕዝ 10:18 23 31)
8.                  በጌታ የዘ ሐረ የተጠቀሰው፣ የዮራም ልጅ፥ ( 3:29)
·                     አብር የነበረ የደማ ው፥አብራምም፦ ... የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤሊዔዘር ነው አለ።” (ዘፍ 1523)
III.                        አልዓዛር /Lazarus: ለዘ
1.                  በሞተ በሦስተኛው ጌታ ነሳው፥ የማርያምና የማርታ ንድም፥ ( 11:1)
2.                  በሰው ዘንድ የከበረ በእግዚአብሔር ፊት ርኵሰት መሆኑን ጌታ ራቸ የጠቀሰው፥ ( 16:19-31)


No comments: