Gabriel ~ ገብርኤል: “Gabriel” means man of God / SBD, (ዳን 816)
The root words for Gabrielare Gebre(ገብረ) and El (ኤል) The meaning is servant of the almighty lord/ Ibid.
An angel sent by God to announce to Zacharias the birth of John the Baptist, and to Mary the birth of Christ (Luk 1:11)
He was also sent to Daniel to explain his visions, “And I heard a man's voice between the banks of Ulai, which called, and said, Gabriel, make this man to understand the vision.” (Dan 8:16; 9:21)
-------------------------------------------------------------------------------------------------
ገብርኤል ~Gabriel: ገብረ ኤል የጌታ አገልጋይ፣ የእግዚአብሔር ሠራተኛ አምክ፣ እግዚአብ ማለት ነው።

ገብረ እና ኤል ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ የመልአክ ስም ነው።

[“የእግዚአብሔር ሰውማለት ነው / መቅቃ]
v    ዳንኤል፥ ገና በጸሎት ናገር አስቀድሞ በራእይ አይ የነበረው ሰውበኡባልም ወንዝ መካከል። ገብርኤል ሆይ፥ ራእዩን ለዚህ ሰው አስታውቀው ብሎ የሚጮኸውን የሰውን ድምፅ ሰማሁ:” (ዳን 816) (ዳን 9:21)
v    የጌታ ኢየሱስ እና  የመጥምቁ ዩሐንስን መጸነስ ያበሰረ፥  መልአኩም መልሶ፦ እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፥ እንድናገርህም ይህችንም የምሥራች እንድሰብክልህ ተልኬ ነበር፤” (ሉቃ 19)

No comments: