Father ~ አባት: a name applied: to any ancestor; as a title of respect to a chief, ruler, or elder; the author or beginner of anything is also so called; e.g.,
Jabal and Jubal
/ EBD, (ዘዳ 1:11) ... [Related
term(s):- Abba]
To any ancestor, “The Lord God of your fathers make you a thousand times so
many more as ye are, and bless you, as he hath promised you!” (Deut 1:11; 1 Kin
15:11; Mat 3:9; 23:30, etc.)
v
As a title of respect to a chief, ruler, or elder, etc. (Jud
17:10; 18:19; 1 Sam 10:12; 2 Kin 2:12; Mat 23:9, etc.)
v
The author or beginner of anything is also so called; e.g., Jabal
and Jubal (Gen 4:20, 21; comp. Job 38:28)
----------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------
አባት ~Father: አባት፣ ባ ዘር፣ አባ ዘር፣ አብ ዘር፣ አብ ቤት፣ የአብ ወገን ማለት ነው።
v አባ እና እማ ማለት ሳያውቅ የልጅነት ምልክት፥ “እግዚአብሔርም፦
ሕፃኑ አባቱንና እናቱን መጥራት ሳያውቅ የደማስቆን ሀብትና የሰማርያን ምርኮ በአሦር ንጉሥ ፊት ይወስዳልና ስሙን፦ ምርኮ ፈጠነ፥ ብዝበዛ ቸኰለ ብለህ ጥራው አለኝ።” (ኢሳ 8:4)
v ወላጅ አባት፥ “መልካም
እንዲሆንልህ ዕድሜህም በምድር ላይ እንዲረዝም አባትህንና እናትህን አክብር፤ እርስዋም የተስፋ ቃል ያላት ፊተኛይቱ ትእዛዝ ናት።” (ኤፌ 6:2)
v የሥላሴ ምሳሌ ሲሆን፣ ውኃው የእግዚአብሔር አብ ምሳሌ ነው፥ “የሚመሰክሩት
መንፈሱና ውኃው ደሙም ሦስት ናቸውና፤ ሦስቱም በአንድ ይስማማሉ።” (1 ዮሐ
5:7 ፣
8)
v ሽማግሌ፥ “ሽማግሌ የሆነውን አትገሥጸው፥ እርሱን ግን እንደ አባት፥ ጎበዞችን እንደ ወንድሞች፥ የሸመገሉትን ሴቶች እንደ እናቶች፥ ቆነጃጅቱን እንደ እኅቶች በፍጹም ንጽሕና ለምናቸው።” (1 ጢሞ
5:1)
v አምላካችን፥ “ክፉ
ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ። (ገላ 1:4) “በእናንተ
የሚናገር የአባታችሁ
መንፈስ ነው እንጂ፥ የምትናገሩ እናንተ አይደላችሁምና።” (ማቴ
10:20 ፣
29)
v እግዚአብሔር አምላክ፥“የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል፥ ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም።” (ዮሐ 10:29)
v “እናንተ
የአባታችሁን ሥራ ታደርጋላችሁ አላቸው። እኛስ ከዝሙት አልተወለድንም አንድ አባት አለን እርሱም እግዚአብሔር ነው አሉት።” (ዮሐ 8:41)
No comments:
Post a Comment