Fruit ~ ፍሬ: a word as used in Scripture denoting produce in general, whether vegetable or animal / EBD, (ሉቃ 142)
The name Fruit is derived from Feriat’ (ፍሪያት) the meaning is produces, seeds, offspings... / Ibid
“And... blessed art thou among women, and blessed is the fruit of thy womb.” (Luk 1:42)
-------------------------------------------------------------------------------------------------  ፍሬ ~Fruit: ፍሩት ፍሬያት፣ ምርት ጅ፣ ውጤት ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- ኤፍራታ ኤፍሬም ኤፍሮን ኦፊር ፉራ]
Fruit-ፍሬያት ከሚለው ቃል የተገኘ ስም ነው።
[ከሕያው ፍጥረት ሁሉ የሚገኝ / መቅቃ]
·                     የማር ልጅ፥ ጌታ ኢየሱስ በእናቱ ማህጸን እያለ  የተጠራበት፥በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች። አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው:” (ሉቃ 142)
·                     ጽድቅ ለዘሪ ዘርን ለመብላትም እንጀራን በብዙ የሚሰጥ እርሱም የምትዘሩትን ዘር ይሰጣችኋል ያበረክትላችሁማል የጽድቃችሁንም ፍሬ ያሳድጋል፤ (ገላ 5:22 23)
·                     ት፥የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤ (ኤፌ 5:9)
·                     ነገር፥ላይኛይቱ ጥበብ ግን በመጀመሪያ ንጽሕት ናት፥ በኋላም ታራቂ፥ ገር፥ እሺ ባይ ምሕረትና በጎ ፍሬ የሞላባት፥ ጥርጥርና ግብዝነት የሌለባት ናት።( 3:17 18)

No comments: