Fruit ~ ፍሬ: a word as used in Scripture denoting produce in general,
whether vegetable or animal / EBD, (ሉቃ 1፡42)
The name ‘Fruit’ is derived from ‘Feriat’ (ፍሪያት) ፥ the meaning is ‘produces, seeds, offspings...’ /
Ibid
“And... blessed art thou among women, and
blessed is the fruit of thy womb.”
(Luk 1:42)
------------------------------------------------------------------------------------------------- ፍሬ ~Fruit: ፍሩት፣ ፍሬያት፣ ምርት፣ ልጅ፣ ውጤት ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- ኤፍራታ፣ ኤፍሬም፣ ኤፍሮን፣ ኦፊር፣ ፉራ]
-------------------------------------------------------------------------------------------------
Fruit- ‘ፍሬያት’ ከሚለው ቃል የተገኘ ስም ነው።
[ከሕያው ፍጥረት ሁሉ የሚገኝ / መቅቃ]
·
የማርያም ልጅ፥ ጌታ ኢየሱስ በእናቱ ማህጸን እያለ የተጠራበት፥“በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች። አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው:” (ሉቃ 1፡42)
·
የጽድቅ ስራ፥
“ለዘሪ ዘርን ለመብላትም
እንጀራን በብዙ የሚሰጥ
እርሱም የምትዘሩትን ዘር
ይሰጣችኋል ያበረክትላችሁማል ፥ የጽድቃችሁንም ፍሬ
ያሳድጋል፤” (ገላ 5:22 ፣ 23)
·
ውጤት፥ “የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ
በእውነትም ሁሉ ነውና
ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን
እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን
ልጆች ተመላለሱ፤” (ኤፌ 5:9)
·
በጉ ነገር፥“ላይኛይቱ
ጥበብ ግን በመጀመሪያ
ንጽሕት ናት፥ በኋላም
ታራቂ፥ ገር፥ እሺ
ባይ ምሕረትና በጎ
ፍሬ የሞላባት፥
ጥርጥርና ግብዝነት የሌለባት
ናት።” (ያዕቆ 3:17 ፣ 18)
No comments:
Post a Comment