Festival: Festivals, Religious / EBD, (ሌዌ 23)
The root words for Festival are Fiesta(ፌስታ) and Beal(በዓል) The meaning is holyday celebration/ Ibid. (Lev 23)
There were daily (Lev 23), weekly, monthly, and yearly festivals, and great stress was laid on the regular observance of them in every particular (Num 28:1-8; Ex 29:38-42; Lev 6:8-23; Ex 30:7-9; 27:20)
v   The weekly Sabbath (Lev 23:1-3; Exo 19:3-30; 20:8-11; 31:12, etc.)
v   The seventh new moon or the feast of Trumpets (Num 28:11-15; 29:1-6)
v   The Sabbatical year (Ex 23: 14:110, 11; Lev 25:2-7)
v   The year of jubilee (Lev 2335-35; 25:: 816-16; 27:16-25)
The great feasts were:
·               The Passover
·                The feast of Pentecost, or of weeks
·               The feast of Tabernacles, or of ingathering; on each of these occasions every male Israelite was commanded "to appear before the Lord" (Deut 27:7; Neh 8:9-12). The promise that God would protect their homes (Ex 34:23, 24) while all the males were absent in Jerusalem at these feasts was always fulfilled.
§    The Day of Atonement, the tenth day of the seventh month (Lev 16:1, 34; 23:26-32; Num 29:7-11)
§    Of the post-Exilian festivals reference is made to the Feast of Dedication (Joh 10:22). This feast was appointed by Judas Maccabaeus in commemoration of the purification of the temple after it had been polluted by Antiochus Epiphanes. The "feast of Purim", Est 9:24-32, was also instituted after the Exile (Joh 5:1.)
----------------------------------------------------------------------------------------------
ፌስቲቫል ~Festival (ፌስቲቫል- ይህ ቃል በአማረኛው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አይገኝም።): ፌስቲ ቫል ዓል፣ ግብዣ፣ ድግስ፣ አመት ባል፣ የደስታ ቀን፣ ዓው ማለት ነው። (ሌዌ 23)

ፌስታእናበዓልከሚሉ ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።

v    ለዘወትር መሥዋዕት ... ለዘወትር ለሚቃጠል መሥዋዕት ነውር” ( 28:1-8) በመሠዊያውም ላይ ምታቀርበው ይህ ነው በቀን በቀን ዘወትር ሁለት የዓመት ጠቦቶች ታቀርባለህ።” (ዘጸ 29:38-42) (ዘሌ 6:8-23) “አንተም መብራቱን ሁልጊዜ ያበሩት ዘንድ” (ዘጸ 27:20)
v    ሰንበት ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል በሰባተኛው ቀን ግን የዕረፍት ሰንበት ነው የተቀደሰ ጉባኤ ይሆንበታል ምንም ሥራ አትሠሩም በምትኖሩበት ሁሉ ለእግዚአብሔር ሰንበት ነው።” (ዘሌ 23:1-3) (ዘጸ 19:3-30) የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ” (20:8-11) ... እኔ የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቁ ዘንድ በእኔና በእናንተ ዘንድ ለልጅ ልጃችሁ ምልክት ነውና ሰንበቶቼን ፈጽሞ ጠብቁ።” (ዘጸ 31:1213) ( 28:11-15)
v    የዕረፍት ሰንበት፥ በዓመት ሦስት ጊዜ በዓል ታደርግልኛለህ።” (ዘጸ 23: 14:110 11) በሰባተኛው ዓመት ግን ለምድሪቱ የዕረፍት ሰንበት ለእግዚአብሔር ሰንበት”  (ዘሌ 25:2-7) (ሌዌ 2335-35 25 816-16 27:16-25)
v    ድግስ፥ ብላ በአምላክህም በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበልህ (ዘዳ 27:7) ... ሊበሉና ሊጠጡ እድል ፈንታም ሊሰድዱ ደስታም” ( 8:9-12)
v    ወንድ ሁሉ በእስራኤል አምላክ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት በዓመት ሦስት ጊዜ ይታይ።” (ዘጸ 34:23 24)
v    ስለ ኃጢአታቸው ይህም አንድ ጊዜ በዓመት ለእስራኤል ልጆች ስለ ኃጢአታቸው ሁሉ ያስተስርይ ...” (ዘሌ 16: 34 23:26-32)ከዚህም ከሰባተኛው ወር በአሥረኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ” (29:7-11)
v    የመቅደስ መታደስ በኢየሩሳሌምም የመቅደስ መታደስ በዓል ሆነ፤” (10:22) አይሁድ እነዚህን ሁለት ቀኖች እንደ ጽሕፈቱና እንደ ጊዜው በየዓመቱ ይጠብቁ ዘንድ፥ ... በአይሁድ ዘንድ እንዳይሻሩ፥ ... ሥርዓት አድርገው ተቀበሉ። (አስ9:24-32) (5:1.)

No comments: