Simon ~ ሲሞን ስምዖን: The name “Simon” means that hears; that obeys / HBN, (ሥራ 8:9) ... [Related term(s):- Simeon]
The name Simon is derived from Sman’ () the meaning is hear, obey / Ibid.
See also:- Simon / ስምዖን (ማቴ 10:4)
Simon Magus, a Samaritan living in the apostolic age, distinguished as a sorcerer or "magician," from his practice of magical arts, But there was a certain man, called Simon ...” (Act 8:9)
Simon / ስምዖን: Simon the Canaanite, one of the twelve apostles, Simon the Canaanite, and Judas Iscariot, who also betrayed him” (Mat 10:4)
Some other people with the same name are: Simon the brother of Jesus; the only undoubted notice of this Simon occurs in (Mat 13:55; Mar 6:3); Simon, a resident at Bethany, distinguished as "the leper." It is not improbable that he had been miraculously cured by Jesus.  (Mat 26:6); Simon the tanner (Act 9:43); Simon the father of Judas Iscariot (Joh 6:71; 13:2, 26); Simon of Cyrene, a Hellenistic Jew, born at Cyrene, on the north coast of Africa, who was present at Jerusalem at the time of the crucifixion of Jesus, either as an attendant at the feast (Act 2:10)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ሲሞን ~Simon: ስማን፣ ሰማ፣ አዳመጠ፣ ተረዳ፣ ታዘዘ ማለ ነው። [ተዛማጅ ስሞች- ስምዖን ሲሞን ሺሞን]

ስማከሚለው ቃል የመጣ ስም ነው።

[ ከሚለው ግስ የተገኘ ነው / መቅቃ]
ሀሰተኛ ብይ የነበረ ዋላ ግን አም በሐዋ የተጠመቀ ሲሞን የሚሉት አንድ ሰው ግን። እኔ ታላቅ ነኝ ብሎ...”(ሥራ 8:9)
ስምዖን ~Shimeon, Simeon, Simon: ሰማነ ሰማ፣ አዳመጠ፣ ተረዳ፣ ተገነዘበ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ሲሞን]
ስማን ከሚለው ቃል የመጣ ስም ነው።
[ ከሚለው ግስ የተገኘ ነው / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ ሰባት ሰዎች አሉ።
I.                        ስምዖን /Shimeon: በነ ዕዝ ዘመን፥ በባ ምር እንግዶቹን ሚስቶች አግብተው አያሌ ልጆችን ከወለ ት፥ (ዕዝ 10:31)
II.                        ስምዖን /Simeon: ለያ የወለደ ልጅ፥ደግሞም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች እኔ እንደ ተጠላሁ እግዚአብሔር ስለ ሰማ ይህን ደገመኝ አለች ስሙንም ስምዖን ብላ ጠራችው።” ( 29:33)
III.                        ስምዖን /Simon:
1.                  ቀነናዊውም ስምዖን (ማቴ 10:4)
2.                  የጌታ ንድም የተጠቀሰ የያቆ የዮሳ ንድም፥ ይህ የጸራቢ ልጅ አይደለምን? እናቱስ ማርያም ትባል የለምን? ወንድሞቹስ ያዕቆብና ዮሳ ስምዖን ይሁዳም አይደሉምን?” (13:55) ይህስ ጸራቢው የማርያም ልጅ የያቆብም የዮሳም የይሁዳም ስምዖን ወንድም አይደለምን? እኅቶቹስ በዚህ በእኛ ዘንድ አይደሉምን? አሉ” ( 6:3)
3.                  ጌታን ተቀ ተናገደ ስም ( 26:6)
4.                  የአስቆሮቱ ይሁዳ አባት፥ ስም ( 6:71 13:2 26) ( 2:10)
5.                  ቆርበት ቂው ስም ( 9:43)

No comments: