Nazareth ~ ናዝራዊ: netser, a
"shoot" or "sprout." Some, however / EBD, (ዘኁ 6:2-21)
The root word for ‘Nazareth’ is ‘Ntsret’ (ንጽረት)
/ Ibid.
“....when either man or woman shall separate them selves to vow a vow of a Nazarite, to separate themselves unto
the LORD” (Num 6:2-21)
----------------------------------------------------------------------------------------------------
ናዝራዊ ~Nazareth: ንጽረት፣ ናጽራዊ፣ ነጻሪ፣ አነጣጣሪ፣ አስተዋይ፣ የወደፊቱን አርቆ የሚያይ፣ ነብይ፣ ባህታዊ፣ መናኝ ማለት ነው።
----------------------------------------------------------------------------------------------------
ናዝራዊ ~Nazareth: ንጽረት፣ ናጽራዊ፣ ነጻሪ፣ አነጣጣሪ፣ አስተዋይ፣ የወደፊቱን አርቆ የሚያይ፣ ነብይ፣ ባህታዊ፣ መናኝ ማለት ነው።
‘ነጸረ’ ከሚለው ግስ የመጣ ስም ነው።
[ትርጉሙ የተቀደሰ ማለት ነው / መቅቃ]
“ለእስራኤል
ልጆች ንገራቸው።
ሰው ወይም
ሴት ለእግዚአብሔር
ራሱን የተለየ
ያደርግ ዘንድ
የናዝራዊነት
ስእለት ቢሳል፥”
(ዘኁ 6:2-21)
የናዝራዊነት መለያ ባሕርያት:-
·
“ከወይን ጠጅና ከሚያሰክር መጠጥ ራሱን የተለየ ያድርግ ከወይን ወይም ከሌላ ነገር የሚገኘውን ሆምጣጤ አይጠጣ፥ የወይንም ጭማቂ አይጠጣ የወይን እሸት ወይም ዘቢብ አይብላ።”
·
“ራሱን ለመለየት ስእለት ባደረገበት ወራት ሁሉ በራሱ ላይ ምላጭ አይደርስም ለእግዚአብሔር የተለየበት ወራት እስኪፈጸም ድረስ የተቀደሰ ይሆናል፥ የራሱንም ጠጕር ያሳድጋል”
·
“ለእግዚአብሔር ራሱን የተለየ ባደረገበት ወራት ሁሉ ወደ ሬሳ አይቅረብ።”
·
“ለአምላኩ ያደረገው እስለት በራሱ ላይ ነውና አባቱ ወይም እናቱ ወይም ወንድሙ ወይም እኅቱ ሲሞቱ ሰውነቱን አያርክስባቸው።ራሱን የተለየ ባደረገበት ወራት ሁሉ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው”
·
“ሰውም በአጠገቡ ድንገት ቢሞት የተለየውንም ራሱን ቢያረክስ፥ እርሱ በሚነጻበት ቀን ራሱን ይላጭ በሰባተኛው ቀን ይላጨው።”
·
“ካህኑም አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት ሁለተኛውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት ያቀርበዋል በሬሳም የተነሣ ኃጢአት ሠርቶአልና ያስተሰርይለታል፥ በዚያም ቀን ራሱን ይቀድሰዋል።”
·
“ራሱን የተለየ ያደረገበትን ወራትም ለእግዚአብሔር ይቀድሳል፥ የአንድ ዓመትም ተባት ጠቦት ለበደ መሥዋዕት ያምጣ ናዝራዊነቱ ግን ረክሶአልና ያለፈው ወራት ሁሉ ከንቱ ይሆናል።”
No comments:
Post a Comment