Mystery
~ ምሥጢር: a truth undiscoverable except by revelation, long hid, now
made manifest.
/ EBD, (ቆላ 1:26)
The word ‘Mystery’ is derived from ‘Me’seter’ (መ’ሰጠር) ፥ the meaning is ‘secrete’/
Ibid.
“Even
the mystery which hath been hid from
ages and from generations, but now is made manifest to his saints:” (Col 1:26)
----------------------------------------------------------------------------------------------------
ምሥጢር ~Mystery: መሰጠር፣ ምሥጢር፣ የተደበቀ ኃብት፣ ከብዙዎች የተሰወረ፣ በሚሥጥረኞች ዘንድ ብቻ የታወቀ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች:- ሰቱር]
----------------------------------------------------------------------------------------------------
ምሥጢር ~Mystery: መሰጠር፣ ምሥጢር፣ የተደበቀ ኃብት፣ ከብዙዎች የተሰወረ፣ በሚሥጥረኞች ዘንድ ብቻ የታወቀ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች:- ሰቱር]
‘ሰጠረ’ ከሚለው ግስ የመጣ ቃል ነው።
v
በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ፥ በኤፌሶን ላሉት ቅዱሳን በክርስቶስ ኢየሱስም ላሉት ምእመናን በላከው መልክት፥ የድህነት ምሥጢር፥ “በክርስቶስ ለማድረግ እንደ ወደደ እንደ አሳቡ፥ የፈቃዱን ምሥጢር አስታውቆናልና፤” (ኤፌ 1:9፣
10)
፥ “...ሁሉንም በፈጠረው በእግዚአብሔር ከዘላለም የተሰወረው የምሥጢር ሥርዓት ምን እንደሆነ ለሁሉ እገልጥ ዘንድ ይህ ጸጋ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ለማንስ ለኔ ተሰጠ፤” (3:8-11) ፣
ምሥጢረ ሥግዌ፥
“ይህም ቃል ከዘላለምና ከትውልዶች ጀምሮ ተሰውሮ የነበረ ምሥጢር
ነው፥ አሁን ግን ለቅዱሳኑ ተገልጦአል።” (ቆላ
1:25-27)
v
ምሥጢረ ትንሳኤ ሙታን፥
“እነሆ፥
አንድ ምሥጢር
እነግራችኋለሁ...” (1 ቆሮ 15:51)
v
የመንግሥተ
ሰማያት፥ “እርሱም
መልሶ እንዲህ አላቸው፦ ለእናንተ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጢር
ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፥ ...” (ማቲ 13:11) ፥
v
የድህነት ምሥጢር፥ “ወንድሞች
ሆይ፥ ልባሞች የሆናችሁ እንዳይመስላችሁ ይህን ምሥጢር
ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ፤ ...” (ሮሜ 11:25) ፥ “ትንቢትም ቢኖረኝ ምሥጢርንም ሁሉና እውቀትን ሁሉ ባውቅ፥ ...” (1 ቆሮ 13:2)
v
ምሥጢራተ ቤተክርስቲያን፥ “ይህ
ምሥጢር ታላቅ ነው፥
እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።” (ኤፌ 5:31፣ 32)
v
ምሥጢረ ምጽዓት፥
የዓለም ፍጻሜ ምስጢር፥ “በቀኝ እጄ ያየሃቸው የሰባቱ ከዋክብትና የሰባቱ የወርቅ መቅረዞች ምሥጢር
ይህ ነው፤ ...” (ራእ 1:20)
v
የመጬረሻ ፍርድ ምሥጢር፥
“የዓመፅ
ምሥጢር አሁን ይሠራልና፤
ብቻ ከመንገድ እስኪወገድ ድረስ ...።” (2 ተሶ 2:7)
No comments:
Post a Comment