Micaiah ~ ሚክያስ: who is like Jehovah? / EBD, (1 ነገ 22:8-28)
The name Micahis derived from Melke (መልከ) and ‘Yah’ (ያህ) the meaning is who is like Jehovah... / Ibid
The son of Imlah, a faithful prophet of Samaria, “And the king of Israel said unto Jehoshaphat, There is yet one man, Micaiah the son of Imlah, by whom we may inquire of the LORD: ...” (1 Kin 22:8-28)
----------------------------------------------------------------------------------------------------
ሚክያስ ~Micaiah, Michaiah: ሚካ ያህ ህያው ዋስ፣ የአምላክ አምሳያ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- መልኪኤል መልክያ ሚካኤል ሚካያ]

Michaiah-መልከ እና ያህ (ያህዌ ህያው) ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።

[እንደ እግዚአብሔር ያለ ማነው / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ አራት ሰዎች አሉ።
I.                        ሚክያስ /Micaiah: የይምላ ልጅ ሚክያስ “...የይምላ ልጅ ሚክያስ የሚባል አንድ ሰው አለ...” (1 ነገ 22:8-28)
II.                        ሚክያስ /Michaiah:
1.                  ንጉሱ ኢዮሳፍጥ የእግዚአብሔርን ያስተምሩ ዘንድ ከላካቸ መሳፍንት፥ ሚክያስ (2 ዜና 17:7)
2.                  ንጉሡም ካህኑን ኬልቅያስን፥ የሳፋንንም ልጅ አኪቃምን፥ ሚክያስንም ልጅ ዓክቦርን፥ ጸሐፊውንም ሳፋንን፥ የንጉሡንም ብላቴና ዓሳያን። (2 ነገ 22:12)
3.                  የገማርያ ልጅ ሚክያስ ( 36:1113)


No comments: