Elishama ~ ኤሊሳማ: “Elishama” means whom God hears / SBD, (ዘኁ 110)
The root words for Elishamaare El(ኤል) and Sema(ሰማ) The meaning is the lord heared/ Ibid.
The “prince” or “captain” of the tribe of Ephraim in the wilderness of Sinai; “Of the children of Joseph: of Ephraim; Elishama the son of Ammihud: ....” (Num 1:10); (Num 1:10; 2:18; 7:48; 10:22)
Other people with the same name are: A son of King David (1 Sam 5:16; 1 Chr 3:8; 14:7); Another son of David (1 Chr 3:6); A descendant of Judah; (1 Chr 2:41); The father of Nethaniah and grandfather of Ishmael; (2 Kin 25:25; Jer 41:1); Scribe of King Jehoiakim (Jer 36:12, 20, 21); A priest in the time of Jehoshapha (2 Chr 17:8)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
 ኤሊሳማ ~Elishama: ኤል ሰማ ሰማ ኤል፣ አምላክ የሰማ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- ሳሙኤል፣ እስማኤል]
ኤል እና ሰማ ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ነው።
በዚህ ስም የሚታወቁ ስድስት ሰዎች አሉ።
1.                  ከኤ ነገድ፥ የዓሚሁድ ልጅከዛብሎን የኬሎን ልጅ ኤልያብ፥ ከዮሴፍ ልጆች ከኤፍሬም የዓሚሁድ ልጅ ኤሊሳማ ...” (ዘኁ 110)
2.                  ንጉሥ ዳዊት ልጅ፥ (ዜና 3:8 14:7) ( 5:16) (ዜና 3:6)
3.                  ይሁ ወገን፣ የቃምያ ልጅ፥  (ዜና 2:41)
4.                  ጎዶልያስንና ከእርሱ ጋር በምጽጳ የነበሩትን አይሁድንና ከለዳውያንን እስኪሞቱ ድረስ ከመቱ የናታን አባት፥ (ነገ 25:25) ( 41:1)
5.                  የሳፋንም ልጅ የገማርያ ልጅ ሚክያስ የእግዚአብሔርን ቃል ሁሉ ከመጽሐፉ በሰማ ጊዜ፥ የንጉሥ ኢዮአቄም ጸሐፊ የነበረ፥ ( 36:12 20 21)
6.                  ንጉሥ ኢዮሳፍጥ ትዕ የሕጉን መጽሐፍ ይዘው በይሁዳ ያስተምሩ ከነበሩ፥ (ዜና 17:8)


No comments: