Elisabeth ~ ኤልሳቤጥ: “Elisabeth” means the oath of God / SBD, (ሉቃ 15)
The root words for Elisabethare ‘El’ (ኤል) ; ‘Saba’ (ሳባ) and ‘Biet’ (ቤት) The meaning is lord of Sabbath (Saba beth) / Ibid.
She was herself of the priestly family, “... the daughters of Aaron, and her name was Elisabeth.” (Luk 1:5); and a relation, (Luk 1:36) of the mother of our Lord;
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኤልሳቤጥ ~Elisabeth, Elisheba: ኤል ሳባ ቤት፣ ኤል ሳቤት ኤል ሰባት፣ ምላክ ቤተሰብ፣ የጌታ ወገን ማለት ነው።
ኤል ሳባ እና ቤት ከሚሉ ሦስት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
በዚህ ስም የሚታወቁ ሁለት ሰዎች አሉ።
I.                        ኤልሳቤጥ /Elisabeth: ከአሮን ገን ስትሆን የዘካርያስ ሚስት፣ የመጥምቁ የዮሐንስ እናት፥ የጌታ እናት የማርያም አክስት፥ በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ነበረች፥ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።” (ሉቃ 15)
II.                        ኤልሳቤጥ /Elisheba: የአሮን ሚስት፥ (ዘጸ 623)


No comments: