Eliezar ~ አልዓዛር: “Eliezar” means God is his help
/ SBD, (ዘጸ 18:4)
The root words for ‘Eliezar’ are ‘El’ (ኤር) and ‘Zer’ (ዘር) ፥ the meaning is ‘relative,
family or children of the almighty’/
Ibid.
See also:- Eliezar / ኤሊዔዘር ፣ Eliezar / ኤልዓዘር
Second son of Moses and Zipporah, to whom his father gave this name
because, "And
the name of the other was Eliezer;
for the God of my father, said he, was mine help, and delivered
me from the sword of Pharaoh:" (Ex 18:4; 1 Chr 23:15, 17; 26:25)
Other people with the same name are: Abraham’s chief servant, called by him "Eliezer of Damascus"
“And Abram said, Lord GOD, what wilt thou give me, seeing I go childless, and
the steward of my house is this Eliezer
of Damascus?” (Gen 15:2); One of the sons of Becher, the son of Benjamin (1 Chr 7:8); A priest in the reign of David (1 Chr 15:24); Son of Zichri, ruler of the Reubenites in the reign of David;(1 Chr
27:16); Son of Dodavah, of Mareshah in Judah (2 Chr 20:37); A chief Israelite whom Ezra sent with others from Ahava to Cesiphia, to
induce some Levites and Nethinim to accompany him to Jerusalem (Ezr 8:16); A priest, a Levite and an Israelite of the sons of Harim, who had
married foreign wives (Ezr 10:18, 23, 31); Son of Jorim, in the genealogy of Christ (Luk 3:29)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አልዓዛር ~Eleazar: ኤል አዛር፣ የጌታ ወገን፣ የተባረከ፣ የተቀደሰ፣ የአምላክ ወገን ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- አልዓዛር፣ ዓዛርኤል፣ ዓዛርኤል፣ አዛርኤል፣ ዓዛርኤል፣ ዓዝሪኤል፣ ዓዝርኤል፣ ኤሊዔዘር፣ ኤልዓዘር፣ አዛርኤል፣ ኤዝርኤል፣ ኤዝርኤል]
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አልዓዛር ~Eleazar: ኤል አዛር፣ የጌታ ወገን፣ የተባረከ፣ የተቀደሰ፣ የአምላክ ወገን ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- አልዓዛር፣ ዓዛርኤል፣ ዓዛርኤል፣ አዛርኤል፣ ዓዛርኤል፣ ዓዝሪኤል፣ ዓዝርኤል፣ ኤሊዔዘር፣ ኤልዓዘር፣ አዛርኤል፣ ኤዝርኤል፣ ኤዝርኤል]
‘ኤል’ እና ‘ዘር’ ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[ትርጉሙ እግዚአብሔር እረዳቴ ነው ማለት ነው / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ አሥራ ሰባት ሰዎች አሉ።
I.
አልዓዛር /Eleazar:
1.
የነብዩ
ሙሴ
ወንድም፣
የአሮን ልጅ፥ (ዘጸ
6፡23)፣ (ዘኁ 3:4)
፣ (ዘኁ 26:3)
2.
በኮረብታው
ላይ የነበረው የአሚናዳብ ልጅ፥ (1 ሳሙ 7:1)
3.
ከዳዊት ኃያላን ሰራዊት አንዱ፣ የዱዲ ልጅ፥ (2 ሳሙ 23:9፣ 1 ዜና 11:12)
4.
የሜራሪ ወገን፣ የሞሖሊና
ልጅ፥ (1 ዜና 23:21 ፣ 22) ፣ (ሩት 24:28)
5.
በነህምያ ዘመን የነበረ ካህን፥ (ነህ 12:42)
6.
በባቢሎን በግዞት ዘመን፥ እንግዶች
ሚስቶችን ካገቡ፥ (ዕዝ 10:25)
7.
የፊንሐስ
ልጅ አልዓዛር፥ (ዕዝ 8:33)
8.
በጌታ የዘር ሐረግ የተገለጸው፣ የኤልዩድ ልጅ፥ (ማቴ 1:15)
II.
አልዓዛር /Eliezar:
1.
የቢኒያም ወገን የቤኬር ልጅ፥
(1 ዜና
7:8)
2.
የነብዩ ሙሴ ሁለተኛ ልጅ፥
(ዘጸ 18:4
፣
1 ዜና 23:15 ፣ 17 ፣ 26:25)
3.
ዳዊት፥
የእስራኤል ሽማግሌዎችና፥ የሻለቆችም የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከአቢዳራ ቤት ካመጡ ካህናት፥ (1 ዜና
15:24)
4.
በእስራኤልም
ነገዶች ላይ አለቃ የነበረ፥ የዝክሪ ልጅ አልዓዛር፥ (1 ዜና
27:16)
5.
የመሪሳ
ሰው የዶዳያ ልጅ አልዓዛር፥ (2 ዜና
20:37)
6.
በንጉሡ
በአርጤክስስ መንግሥት ከዕዝራ ጋር ከባቢሎን የወጡ የአባቶች ቤቶች አለቆች፥ (ዕዝ 8:16)፣
7.
በዕዝራ
ዘመን
ከባቢሎን ሲወጡ እንግዳ ሚስቶችን
ካገቡ፥ የኢያሱ ልጅ፥ (ዕዝ
10:18 ፣
23 ፣
31)
8.
በጌታ የዘር ሐረግ የተጠቀሰው፣ የዮራም
ልጅ፥ (ሉቃ 3:29)
·
በአብርሃም ቤት አገልጋይ የነበረ
የደማስቆ
ሰው፥
“አብራምም፦ ... የቤቴም
መጋቢ የደማስቆ
ሰው ይህ
ኤሊዔዘር
ነው አለ።”
(ዘፍ 15፡2፣3)
III.
አልዓዛር /Lazarus: ለዘር
1.
በሞተ
በሦስተኛው
ቀን
ጌታ ያስነሳው፥ የማርያምና
የማርታ ወንድም፥ (ኢያ 11:1)
2.
በሰው
ዘንድ የከበረ በእግዚአብሔር ፊት ርኵሰት መሆኑን ጌታ ሲያስተምራቸው የጠቀሰው፥ (ሉቃ 16:19-31)
No comments:
Post a Comment