Eleazar ~ አልዓዛር: “Eleazar” means help of God /
SBD, (ዘጸ 6፡23)
The root words for ‘Eleazar’ are ‘El’
(ኤል) and ‘Zer’
(ዘር) ፥ The meaning is ‘one who related to the lord almighty’/
Ibid.
The
third son of Aaron, “And Aaron took him Elisheba ... to wife; and
she bares him Nadab, and Abihu, Eleazar,
and Ithamar” (Ex 6:23)
Other people with the same name are: Third son of Aaron; after the death of Nadab and Abihu without children (Lev
10:6; Num 3:4); One of his first duties was in conjunction with Moses to
superintend the census of the people (Num 6:3); The son of Abinadab, of the hill of Kirjath-jearim (1 Sam 7:1); A Merarite Levite, son of Mahli and grandson of Merari (1 Chr 23:21, 22; 24:28); A priest who took part in the Feast of Dedication under
Nehemiah (Neh 12:42); One of the sons of Parosh, an Israelite (i.e. a layman) who
had married a foreign wife (Ezr 10:25); Son of
Phinehas, a Levit (Ezr 8:33); The son of Eliud, in the genealogy of Jesus Christ (Mat
1:15)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አልዓዛር ~Eleazar: ኤል አዛር፣ የጌታ ወገን፣ የተባረከ፣ የተቀደሰ፣ የአምላክ ወገን ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- አልዓዛር፣ ዓዛርኤል፣ ዓዛርኤል፣ አዛርኤል፣ ዓዛርኤል፣ ዓዝሪኤል፣ ዓዝርኤል፣ ኤሊዔዘር፣ ኤልዓዘር፣ አዛርኤል፣ ኤዝርኤል፣ ኤዝርኤል]
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አልዓዛር ~Eleazar: ኤል አዛር፣ የጌታ ወገን፣ የተባረከ፣ የተቀደሰ፣ የአምላክ ወገን ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- አልዓዛር፣ ዓዛርኤል፣ ዓዛርኤል፣ አዛርኤል፣ ዓዛርኤል፣ ዓዝሪኤል፣ ዓዝርኤል፣ ኤሊዔዘር፣ ኤልዓዘር፣ አዛርኤል፣ ኤዝርኤል፣ ኤዝርኤል]
‘ኤል’ እና ‘ዘር’ ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[ትርጉሙ እግዚአብሔር እረዳቴ ነው ማለት ነው / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ አሥራ ሰባት ሰዎች አሉ።
I.
አልዓዛር /Eleazar:
1.
የነብዩ
ሙሴ
ወንድም፣
የአሮን ልጅ፥ (ዘጸ
6፡23)፣ (ዘኁ 3:4)
፣ (ዘኁ 26:3)
2.
በኮረብታው
ላይ የነበረው የአሚናዳብ ልጅ፥ (1 ሳሙ 7:1)
3.
ከዳዊት ኃያላን ሰራዊት አንዱ፣ የዱዲ ልጅ፥ (2 ሳሙ 23:9፣ 1 ዜና 11:12)
4.
የሜራሪ ወገን፣ የሞሖሊና
ልጅ፥ (1 ዜና 23:21 ፣ 22) ፣ (ሩት 24:28)
5.
በነህምያ ዘመን የነበረ ካህን፥ (ነህ 12:42)
6.
በባቢሎን በግዞት ዘመን፥ እንግዶች
ሚስቶችን ካገቡ፥ (ዕዝ 10:25)
7.
የፊንሐስ
ልጅ አልዓዛር፥ (ዕዝ 8:33)
8.
በጌታ የዘር ሐረግ የተገለጸው፣ የኤልዩድ ልጅ፥ (ማቴ 1:15)
II.
አልዓዛር /Eliezar:
1.
የቢኒያም ወገን የቤኬር ልጅ፥
(1 ዜና
7:8)
2.
የነብዩ ሙሴ ሁለተኛ ልጅ፥
(ዘጸ 18:4
፣
1 ዜና 23:15 ፣ 17 ፣ 26:25)
3.
ዳዊት፥
የእስራኤል ሽማግሌዎችና፥ የሻለቆችም የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከአቢዳራ ቤት ካመጡ ካህናት፥ (1 ዜና
15:24)
4.
በእስራኤልም
ነገዶች ላይ አለቃ የነበረ፥ የዝክሪ ልጅ አልዓዛር፥ (1 ዜና
27:16)
5.
የመሪሳ
ሰው የዶዳያ ልጅ አልዓዛር፥ (2 ዜና
20:37)
6.
በንጉሡ
በአርጤክስስ መንግሥት ከዕዝራ ጋር ከባቢሎን የወጡ የአባቶች ቤቶች አለቆች፥ (ዕዝ 8:16)፣
7.
በዕዝራ
ዘመን
ከባቢሎን ሲወጡ እንግዳ ሚስቶችን
ካገቡ፥ የኢያሱ ልጅ፥ (ዕዝ
10:18 ፣
23 ፣
31)
8.
በጌታ የዘር ሐረግ የተጠቀሰው፣ የዮራም
ልጅ፥ (ሉቃ 3:29)
·
በአብርሃም ቤት አገልጋይ የነበረ
የደማስቆ
ሰው፥
“አብራምም፦ ... የቤቴም
መጋቢ የደማስቆ
ሰው ይህ
ኤሊዔዘር
ነው አለ።”
(ዘፍ 15፡2፣3)
III.
አልዓዛር /Lazarus: ለዘር
1.
በሞተ
በሦስተኛው
ቀን
ጌታ ያስነሳው፥ የማርያምና
የማርታ ወንድም፥ (ኢያ 11:1)
2.
በሰው
ዘንድ የከበረ በእግዚአብሔር ፊት ርኵሰት መሆኑን ጌታ ሲያስተምራቸው የጠቀሰው፥ (ሉቃ 16:19-31)
No comments:
Post a Comment