Alpha ~ አልፋ:  (A), the first letter of the Greek alphabet / SBD, ( 1:8)
The name Alpha is derived from Alefe’ (ለፈ) The meaning is the past, the ancient, the first / Ibid.
It is used in the Old Testament and in the New to express the eternity of God, as including both the beginning and the end, “I am Alpha and Omega, the beginning and the ending, saith the Lord, which is, and which was, and which is to come, the Almighty.” (Rev 1:8, 11; 21:6; 22; 13; Isa 41:4; 44:6)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አልፋ ~Alpha: አልፋ አላፊ፣ ቀዳማዊ፣ ጥንታዊ፣ ፊተኛ፣ አንደኛ፣ መጀመሪያ ማለት ነው። [የግሪክ ቋንቋ የመጀመሪያ ፊደል ስም / መቅቃ]

ከጌታ ሱስ መጠ አንዱ፥ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ። አልፋ ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል።(1:8 11 21:6 22 13) እግዚአብሔር አም ሱን ያሳወቀበ ስም፥ ይህን የሠራና ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር፥ ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ የምኖር እኔ ነኝ።” ( 41:4 44:6)



No comments: