Alpha ~ አልፋ: (A), the first
letter of the Greek alphabet / SBD, (ራእ 1:8)
The name ‘Alpha’ is derived from ‘Alefe’ (አለፈ)፥ The meaning is ‘the past, the ancient, the first’ /
Ibid.
It is used in the
Old Testament and in the New to express the eternity of God, as including both
the beginning and the end, “I am Alpha and
Omega, the beginning and the ending, saith the Lord, which is, and which
was, and which is to come, the Almighty.” (Rev 1:8, 11; 21:6; 22; 13; Isa 41:4; 44:6)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አልፋ ~Alpha: አልፋ፣ አላፊ፣ ቀዳማዊ፣ ጥንታዊ፣ ፊተኛ፣ አንደኛ፣ መጀመሪያ ማለት ነው። [የግሪክ ቋንቋ የመጀመሪያ ፊደል ስም / መቅቃ]
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አልፋ ~Alpha: አልፋ፣ አላፊ፣ ቀዳማዊ፣ ጥንታዊ፣ ፊተኛ፣ አንደኛ፣ መጀመሪያ ማለት ነው። [የግሪክ ቋንቋ የመጀመሪያ ፊደል ስም / መቅቃ]
ከጌታ ኢየሱስ መጠሪያ ስሞች አንዱ፥ “ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ። አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ ይላል።” (ራእ1:8 ፣ 11 ፣ 21:6 ፣ 22 ፣ 13) ፣ እግዚአብሔር አምላክ እራሱን ያሳወቀበት ስም፥ “ይህን የሠራና
ያደረገ፥ ትውልድንም
ከጥንት የጠራ
ማን ነው?
እኔ እግዚአብሔር፥
ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ
የምኖር እኔ
ነኝ።”
(ኢሳ 41:4 ፣ 44:6)
No comments:
Post a Comment