Ahijah ~ አኪያ: brother (i.e., "friend") of Jehovah / EBD, (1 ዜና 2፡25)
The name ‘Ahijah’ is derived from two words ‘Aya’ (አያ) and ‘Yah’ (ያህ) ፥ the
meaning is ‘brother
of Jehovah’ /
Ibid.
One of the five sons of Jerahmeel, who was great-grandson of Judah; “And the sons
of Jerahmeel ... Ozem, and Ahijah”
(1 Chr 2:25)
Other people with the same name are: One of the sons of Bela (1 Chr 8:7) called
"Ahiah."; Son of Ahitub (1 Sam 14:3, 18), Ichabod's brother; One of
Solomon's secretaries (1 Kin 4:3); A prophet of
Shiloh (1 Kin 11:29; 14:2), called the "Shilonite," in the days
of Rehoboam. A Pelonite, one
of David's heroes (1 Chr 11:36); called also Eliam (2 Sam 23:34); A Levite having charge of the sacred treasury in the temple (1 Chr 26:20)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አኪያ ~Ahiah, Ahijah: አያያ፣ አያ’ያህ፣ የጌታ ወንድም፣ የህያው ወዳጅ፣ የጌታ ተባባሪ ማለት ነው።
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አኪያ ~Ahiah, Ahijah: አያያ፣ አያ’ያህ፣ የጌታ ወንድም፣ የህያው ወዳጅ፣ የጌታ ተባባሪ ማለት ነው።
Ahiah, Ahijah- ‘አያ’ እና ‘ያህ’ (ያህዌ ፣ ህያው) ከሚሉ ቃላት የተመሠረቱ ስሞች ናቸው። [እግዚአብሔር ወንሜ ነው ማለት ነው። / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ ሰጠኝ ሰዎች አሉ።
I.
አኪያ /Ahiah:
1.
የኢካቦድ
ወንድም የአኪጦብ ልጅ የፊንሐስ ልጅ የዔሊ ልጅ በሴሎ ለእግዚአብሔር ካህን፥ (1 ሳሙ14:3
18)
2.
የኤሁድ
ልጆች በጌባ የሚቀመጡ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ወደ
መናሐትም
ከተማረኩ፥
(1 ዜና 8፡7)
3.
በንጉሥ ሰሎሞን ዘመን የነበረ ጸሐፊ፣ የሴባ ልጅ፥ (1 ነገ 4:3)
II.
አኪያ /Ahijah:
1.
ነቢዩ አኪያ፥ “ኢዮርብዓምም
ሚስቱን፦ ... ላይ
እንድነግሥ የነገረኝ ነቢዩ
አኪያ በዚያ
አለ።” (1 ነገ 14:2)
2.
ከይሳኮር ቤት የባኦስ አባት፥ (1 ነገ 15:27
፣ 33)
3.
የይረሕምኤል ልጅ፥ (1 ዜና 2:25)
4.
የዳዊት ወታደር፣ ፍሎናዊው አኪያ፥ (1 ዜና 11:36
፣37)
5.
በእግዚአብሔር ቤት በሚሆኑ
ቤተ መዛግብትና በንዋየ
ቅድሳቱ ቤተ መዛግብት
ላይ የተሾሞ፥ (1 ዜና 26:20)
6.
በነህምያ ዘመን ቃልኪዳኑን ካተሙት ከሌዋውያኑ
ወገን፥ (ነህ 10:26)
No comments:
Post a Comment