Ahiah ~ አኪያ: The name “Ahiah” means brother
of the Lord / HBN, (1 ዜና 8፡7)
The root words for ‘Ahiah’ are ‘Aya’ (አያ) and ‘Yah’ (ያህ)፥ The meaning
is ‘brother
of Jehovah’ /
Ibid.
Related term(s): Ahijah / አኪ
Son
of Bela, “And Naaman, and Ahiah, and
Gera ...” (1 Chr 8:7)
Other people with the same name are: Son of Ahitub, grandson of Phinehas and great-grandson of Eli,
succeeded his father as high priest in the reign of Saul (1 Sam 14:3, 18); One of Solomon’s princes (1 Kin 4:3); A prophet of Shiloh (1 Kin 14:2) hence called the Shilonite, Father of
Baasha king of Israel (1 Kin 15:27, 33); Son of Jerahmeel (1 Chr 2:25); Son of Bel (1 Chr 8:7); One of David’s mighty men (1 Chr
11:36); A Levite in David’s reign (1 Chr 26:20); One of the
"heads of the people" who joined in the covenant with Nehemiah (Neh
10:26)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አኪያ ~Ahiah, Ahijah: አያያ፣ አያ’ያህ፣ የጌታ ወንድም፣ የህያው ወዳጅ፣ የጌታ ተባባሪ ማለት ነው።
---------------------------------------------------------------------------------------------------
አኪያ ~Ahiah, Ahijah: አያያ፣ አያ’ያህ፣ የጌታ ወንድም፣ የህያው ወዳጅ፣ የጌታ ተባባሪ ማለት ነው።
Ahiah, Ahijah- ‘አያ’ እና ‘ያህ’ (ያህዌ ፣ ህያው) ከሚሉ ቃላት የተመሠረቱ ስሞች ናቸው። [እግዚአብሔር ወንሜ ነው ማለት ነው። / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ ሰጠኝ ሰዎች አሉ።
I.
አኪያ /Ahiah:
1.
የኢካቦድ
ወንድም የአኪጦብ ልጅ የፊንሐስ ልጅ የዔሊ ልጅ በሴሎ ለእግዚአብሔር ካህን፥ (1 ሳሙ14:3
18)
2.
የኤሁድ
ልጆች በጌባ የሚቀመጡ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ወደ
መናሐትም
ከተማረኩ፥
(1 ዜና 8፡7)
3.
በንጉሥ ሰሎሞን ዘመን የነበረ ጸሐፊ፣ የሴባ ልጅ፥ (1 ነገ 4:3)
II.
አኪያ /Ahijah:
1.
ነቢዩ አኪያ፥ “ኢዮርብዓምም
ሚስቱን፦ ... ላይ
እንድነግሥ የነገረኝ ነቢዩ
አኪያ በዚያ
አለ።” (1 ነገ 14:2)
2.
ከይሳኮር ቤት የባኦስ አባት፥ (1 ነገ 15:27
፣ 33)
3.
የይረሕምኤል ልጅ፥ (1 ዜና 2:25)
4.
የዳዊት ወታደር፣ ፍሎናዊው አኪያ፥ (1 ዜና 11:36
፣37)
5.
በእግዚአብሔር ቤት በሚሆኑ
ቤተ መዛግብትና በንዋየ
ቅድሳቱ ቤተ መዛግብት
ላይ የተሾሞ፥ (1 ዜና 26:20)
6.
በነህምያ ዘመን ቃልኪዳኑን ካተሙት ከሌዋውያኑ
ወገን፥ (ነህ 10:26)
No comments:
Post a Comment