Daniel ~ ዳንኤል: God is my judge, or judge of God / EBD, (1 ዜና 31)
The root words for Danielare Danye(ዳኘ) and El(ኤል) The meaning is the almigthy lord is the judge/ Ibid.
The second son of David, by Abigail the Carmelitess,... the second Daniel, of Abigail the Carmelitess: (1 Chr 3:1)
Other people with the same name are: The fourth of ’the greater prophets’ (Dan 1:4); A descendant of Ithamar, who returned with Ezra (Ezr 8:2); A priest who sealed the covenant drawn up by Nehemiah (Neh 10:6)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ዳንኤል ~Daniel: ል፣ አም ኘ፣ እግዚአብሔር ፈረደ ማለት ነው።
ዳኝ እናኤልከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[ትርጉሙእግዚአብሔር ፈራጅ ነው ማለት ነው” / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ አራት ሰዎች አሉ።
1.ከቀርሜሎሳዊቱ ከአቢግያ የተወለደው፣ የዳዊት ጅ፥ (1 ዜና 31)
2.ኢታምር (ዕዝ 8:2)
3. ዳንኤልእነዚህ ሦስት ሰዎች፥ ኖኅና ዳንኤል ኢዮብም፥ ቢኖሩባት በጽድቃቸው የገዛ ነፍሳቸውን ብቻ ያድናሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፦” (ሕዝ 14:14) ( 1:6) ( 1:3 6)
4.ከነህም  ጋር ቃል ኪዳን ዳቤ ካተሙት ( 10:6)


No comments: