Ishmael
~ እስማኤል: “Ishmael” means whom God hears / SBD, (ዘፍ 16፡11)
The root words ‘Ishmael’ are ‘Sema’ (ሰማ)
and ‘El’ (ኤል) ፥ the
meaning is ‘the almighty lord
heared’/
Ibid.
Abraham's
eldest son, by Hagar, “And
the angel of the Lord said unto her, Behold, thou art with child, and shalt
bear a son, and shalt call his name Ishmael;
because the Lord hath heard thy affliction.” (Gen 16:15; 17:23)
The other person with the same name: “The son
of Nethaniah, "of the seed royal" (Jer 40:8, 15); He plotted against
Gedaliah, and treacherously put him and others to death. He carried off many
captives, "and departed to go over to the Ammonites."
-------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------------------
እስማኤል ~Ishmael:
ሰማ ኤል፣ አምላክ ሰማ፣ ፀሎትን ተቀበለ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ይስማኤል፣ ሳሙኤል]
‘ሰማ’ እና ‘ኤል’ ከሚሉ ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
[ትርጉሙ “እግዚብሔር ይሰማል” ማለት ነው / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ ስድስት ሰዎች አሉ።
1.
የአብርሃም ልጅ፣ ከአጋር
የተወለደው፥ “የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ስሙንም እስማኤል
ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።” (ዘፍ16፡11) ፣ “...አብራምም
አጋር የወለደችለትን
የልጁን ስም
እስማኤል
ብሎ ጠራው፥” (ዘፍ 16:3 ፣ 21:5)
2.
የኤሴል
ልጅ፥
(1 ዜና 8:38)
3.
የናታንያ
ልጅ፥ (ዘፍ 40:8
፣
15)፣
(ኤር 40:8)
·
ከይሁዳ ወገን የሆነ፥ የዝባድያ አባት፥ ይስማኤል
፥
(2 ዜና 19:11)
·
ከይሁዳ ወገን የሆነ፣ ዮዳሄን ወደ ዙፋን ለማድረስ የተባበረ፣ የይሆሐናንን ልጅ፥ ይስማኤልን፥ (2 ዜና 23:1)
·
በዕዝራ ዘመን እንግዳ ሚስቶቻቸውን እንዲፈቱ ከተደረጉ፣ ካህኑ፥ ይስማኤል ፥ ይስማኤል፥ (ዕዝ 10:22)
No comments:
Post a Comment