Ishmael ~ እስማኤል: “Ishmael” means whom God hears / SBD, (ዘፍ 1611)
The root words Ishmael are ‘Sema’ (ሰማ) and ‘El’ (ኤል) the meaning is ‘the almighty lord heared/ Ibid.
Abraham's eldest son, by Hagar, And the angel of the Lord said unto her, Behold, thou art with child, and shalt bear a son, and shalt call his name Ishmael; because the Lord hath heard thy affliction. (Gen 16:15; 17:23)
The other person with the same name: “The son of Nethaniah, "of the seed royal" (Jer 40:8, 15); He plotted against Gedaliah, and treacherously put him and others to death. He carried off many captives, "and departed to go over to the Ammonites."
-------------------------------------------------------------------------------------------------
እስማኤል ~Ishmael: ሰማ ኤል አምላክ ሰማ፣ ፀሎትን ተቀበለ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- ይስማኤል ሳሙኤል]

ሰማ እና ኤል ከሚሉ ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።

[ትርጉሙእግዚብሔር ይሰማልማለት ነው / መቅቃ]
በዚህ ስም የሚታወቁ ስድስት ሰዎች አሉ።
1.                  አብር ልጅ፣ አጋር የተወለደው፥ የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና (ዘፍ1611) ...አብራምም አጋር የወለደችለትን የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው” ( 16:3 21:5)
2.                  የኤሴል ጅ፥ (1 ዜና 8:38)
3.                  የናታንያ ልጅ (ዘፍ 40:8 15) ( 40:8)
·                     ይሁ ወገን የሆነ፥ የዝባድያ አባት፥ ይስማኤል (2 ዜና 19:11)
·                     ይሁ ወገን የሆነ፣ ዮዳሄ ወደ ዙፋን ለማድረስ የተባበረ፣ የይሆሐናንን ልጅ ይስማኤልን፥ (2 ዜና 23:1)
·                     ዕዝራ ዘመን እንግዳ ሚስቶቻቸውን እንዲፈቱ ከተደረጉ፣ ካህኑ፥ ይስማኤል ይስማኤል (ዕዝ 10:22)



No comments: