Abiah ~ አብያ: The name “Abiah” means the Lord is my father / HBN, (1 ሳሙ 8:2)... [Related term(s):- Abi, Abia, Abijah]
The name Abiah is derived from two words Ab (አብ) and ‘Yah’ (ያህ) the meaning is Jehovah is father / Ibid.
Now the name of his firstborn was Joel; and the name of his second, Abiah: they were judges in Beersheba (1 Sam 8:2); (1 Chr 7:8)
-----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
አብያ ~Abiah, Abijah: አባ ያህ አባቴ አምላኬ፣ ጌታዬ አምላኬ፣ ህያው አምላክ ዘላለማዊ ጌታ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስም- አቢያ]

አብ እና ያህ(ያህዌ ህያው) ከሚሉ ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።

በዚህ ስም የሚታወቁ ሰባት ሰዎች አሉ።
I.      አብያ /Abiah:
1.የነ ልጅ፥የበኵር ልጁም ስም ኢዮኤል፥ የሁለተኛውም ስም አብያ ነበረ። እነርሱም በቤርሳቤህ ይፈርዱ ነበር” (1 8:2)
2.ብኒያም ወገን፣ የቤኬር ጅ፥ (1 ዜና 78)
II.      አብያ /Abijah:
1.ከአልዓዛር ወገን፥ስምንተኛው አብያ ዘጠኝኛው ለኢያሱ፥(1 ዜና 2411)
2.የሮብዓም ልጅ፥ (ዜና 12:16) (ነገ 4:21)
3.የኢዮርብዓም ልጅ የመጀመው፥ (ነገ 14:1)
4.የኢዮርብዓም ልጅ ( 12:4 17) (ዜና 24:10) (ዜና 8:14)
5.በነህምያ ዘመ የነበረ  ህን፥ ( 10:7)


No comments: