Abdon
~ ዓብዶን: The name “Abdon” means servant;
cloud of judgment
/ HBN, (መሣ 12፡13) ... [Related term(s):- Abaddon, Abidan]
The name ‘Abdon’ is derived from two words ‘Ab’ (አብ) and ‘Dany’ (ዳኝ) ፥ the meaning ‘Senior Judge’ or ‘father Judge’/
Ibid.
A judge of
Israel, “…And after him Abdon the
son of Hillel, a Pirathonite, judged Israel.” (Jud 12:13-15)
Other people with the same name are: Son of Shashak (1 Chr 8:23); First-born son of Jehiel, son of Gideon (1 Chr 8:30; 9:35, 36); Son of micah, a contemporary of Josiah (2 Chr 34:20) called Achbor in
(2 Kin 22:12); A city in the tribe if Asher, given to the Gershonites (Jos 21:30;
1 Chr 6:74)-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ዓብዶን ~Abaddon, Abdon: አብድ ዶን፣ አብደ ዳኛ፣ የዳኛ አገልጋይ፣ አገልጋይ ዳኛ፣ የመጨረሻ ፍርድ አስፈጻሚ ማለት ነው።
‘አብደ’ እና ‘ዳኘ’ ከሚሉ ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
I. ዓብዶን /Abaddon:
· የገሃነም መልአክ ስም፥ “በእነርሱም
ላይ
ንጉሥ
አላቸው
እርሱም
የጥልቅ
መልአክ
ነው፥
ስሙም
በዕብራይስጥ
አብዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል።” (ራእ
9፡11)
· በኢዮብ መጽሐፍ ጥፋት ይላል፥ “ጥፋትና ሞት- (ኢዮ 26:6)
· የመጬረሻ ፍርድ፥ “ሲኦልና ጥፋት- (ምሳ 15:11) ፣ “ሲኦልና ጥፋት- (ምሳ 27:20)
II.
ዓብዶን /Abdon:
1.በእስራኤል
ላይ
ፈራጅ
የነበረ፣ የሂሌል ልጅ፥ “ከእርሱም በኋላ የጲርዓቶናዊው የሂሌል ልጅ ዓብዶን በእስራኤል ላይ ፈራጅ ሆነ። በዚህ ስም የሚጠሩ ሦስት ሰዎች አንድ ከተማ አሉ” (መሣ 12፡13)
2.የይዒኤል ልጅ፥ “ዔቤር፥ ኤሊኤል፥ ዓብዶን፥ ዝክሪ፥” (1 ዜና 8:23)
3.“የበኵር ልጁ ዓብዶን፥ (1 ዜና 8:30)፣
የበኵር ልጁም ዓብዶን፥” (9:35 ፣ 36)
4.የሚክያስ ልጅ፥ (2 ዜና 34:20)
የቦታ ስም፥ “...ዓብዶንንና መሰምርያዋን፥” (ኢያ
21:30) ፣ (1 ዜና 6:74)
No comments:
Post a Comment