Abdeel ~ ዓብድኤል: servant of God / EBD, (ኤር 36:26)
The name ‘Abdeel’ is derived from two words ‘Abde’ (አብደ) and ‘El’ (ኤል) ፥ the
meaning is ‘Servant
of the almighty lord’ /
Ibid.
“... Shelemiah the son of
Abdeel, ...” (Jer 36:26)----------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ዓብድኤል ~Abdeel: አብደ ኤል፣ የአምላክ አገልጋይ ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- አብዲኤል፣ አብድያ፣ አብድያስ]
‘አብደ’ እና ‘ኤል’ ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
የሰሌምያ አባት፥ “ንጉሡም ጸሐፊውን ባሮክንና
ነቢዩን ኤርምያስን
ይይዙ ዘንድ
የንጉሡን ልጅ
ይረሕምኤልንና የዓዝርኤልን
ልጅ ሠራያን
የዓብድኤልንም ልጅ ሰሌምያን አዘዘ፥
እግዚአብሔር ግን
ሰወራቸው” (ኤር 36:26)
No comments:
Post a Comment