Ambassador ~ መልእክተኞች: "one who goes on an errand," / EBD, (2 ዜና 35፡21)
The root words for
‘Ambassador’ are ‘Amba’ (አምባ) and ‘Asador’ (አሳድር) ፥ the
meaning is ‘Administrator for a
region, a borough, or a small-town.’ /
Ibid.
“But
he sent ambassadors to him, saying,
What have I to do with thee, thou king of Judah? ...” (2 Chr 35፡21)
The earliest examples of ambassadors employed occur in (Num 20:14; 21:21; Jud 11:7-19) afterwards in that of the fraudulent Gibeonites, (Jos 9:4) etc., and in the instances of civic strife mentioned (Jud 11:12) and (Jud 20:12) Ambassadors are found to have been employed not only on occasions of hostile challenge or insolent menace, (1 Kin 20:2,6; 2 Kin 14:8) but of friendly compliment, of request for alliance or other aid, of submissive deprecation and of curious inquiry (2 Kin 14:8; 16:7; 18:14; 2 Chr 32:31) Ministers are called ambassadors of Christ.
---------------------------------------------------------------------------------------------------
መልእክተኞች ~Ambassador: አምባሳደር፣ አምባ አሳዳሪ፣ ባለአምባራስ፣ የአምባ አስተዳዳሪ፥ የንጉሥ ተውካዬች፣ የጌታ መልክተኞች ማለት ነው።
The earliest examples of ambassadors employed occur in (Num 20:14; 21:21; Jud 11:7-19) afterwards in that of the fraudulent Gibeonites, (Jos 9:4) etc., and in the instances of civic strife mentioned (Jud 11:12) and (Jud 20:12) Ambassadors are found to have been employed not only on occasions of hostile challenge or insolent menace, (1 Kin 20:2,6; 2 Kin 14:8) but of friendly compliment, of request for alliance or other aid, of submissive deprecation and of curious inquiry (2 Kin 14:8; 16:7; 18:14; 2 Chr 32:31) Ministers are called ambassadors of Christ.
---------------------------------------------------------------------------------------------------
መልእክተኞች ~Ambassador: አምባሳደር፣ አምባ አሳዳሪ፣ ባለአምባራስ፣ የአምባ አስተዳዳሪ፥ የንጉሥ ተውካዬች፣ የጌታ መልክተኞች ማለት ነው።
Ambassador- ‘አምባ’ እና ‘አሳዳር’ ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
v
ወደ ይሁዳ መልክት ያደረሰ፥ “እርሱም፦ የይሁዳ ንጉሥ ሆይ፥ ...
ከእኔ ጋር ያለው እግዚአብሔር እንዳያጠፋህ ይህን በእርሱ ላይ ከማድረግ ተመለስ ብሎ መልእክተኞችን ላከበት።” (2 ዜና 35፡21)
v
“መልእክተኞችን በባሕር ላይ የደንገል መርከቦችንም በውኃ ላይ ለምትልክ ምድር ወዮላት! እናንተ ፈጣኖች መልእክተኞች ሆይ፥ ወደ ረጅምና ወደ ለስላሳ ሕዝብ፥ ከመጀመሪያው አስደንጋጭ ወደ ሆነ ወገን፥ ወደሚሰፍርና ወደሚረግጥ፥ ወንዞችም ምድራቸውን ወደሚከፍሉት ሕዝብ ሂዱ።” (ኢሳ 18:2)
v
“ነገር ግን የባቢሎን መሳፍንት መልእክተኞች በአገሩ ላይ ስለ ተደረገው ተአምራት ይጠይቁት...” (2 ዜና 32:31
፣
2 ዜና 35:21
፣ ኢሳ 30:4)
v
“እነሆ፥ ኃይለኞቻቸው በሜዳ ይጮኻሉ የሰላም መልእክተኞች መራራ ልቅሶ ያለቅሳሉ።” (ኢሳ 33:7)
፣ “እርሱ ግን ... መልእክተኞችን ወደ ግብጽ ላከ።” (ሕዝ 17:15)
v
“ስለ ቲቶ ... ስለ ወንድሞቻችን የሚጠይቅ ቢኖርም የአብያተ ክርስቲያናት መልእክተኞችና የክርስቶስ ክብር ናቸው።” (2 ዜና 5:20
፣ 8:23)
No comments:
Post a Comment