Azarael
~ ኤዝርኤል: Whom Jehovah helps /
EBD,
(ነህ 12፡36)
The name ‘Azarael’ is derived from two words ‘A’zzere’ (አ’ዘረ) and ‘El’ (ኤል) ፥ the meaning is ‘relative of the almigthy lord’ /
Ibid.
A Levite
musician, “And his brethren, Shemaiah, and Azarael,
Milalai ... Hanani, with the musical instrument of David the man of God ....” (Neh 12:36)
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኤዝርኤል ~Azarael, Azareel: አዛረ ኤል፣ ዘረ ኤል፣ የአምላክ ዘር፣ የጌታ ወገን ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- ዓዛርኤል፣ ኤዝርኤል፣ ዓዝሪኤል፣ ዓዝርኤል፣ ዓዛርኤል፣ ኤዝርኤል፣ ዓዛርኤል]
---------------------------------------------------------------------------------------------------
ኤዝርኤል ~Azarael, Azareel: አዛረ ኤል፣ ዘረ ኤል፣ የአምላክ ዘር፣ የጌታ ወገን ማለት ነው። [ተዛማጅ ስሞች- ዓዛርኤል፣ ኤዝርኤል፣ ዓዝሪኤል፣ ዓዝርኤል፣ ዓዛርኤል፣ ኤዝርኤል፣ ዓዛርኤል]
‘ዘር’ እና ‘ኤል’ ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
በዚህ ስም የሚታወቁ ስድስት ሰዎች አሉ።
I.
ኤዝርኤል /Azarael: በዳዊት ዘመን፥ ከአመስጋኞች ተርታ በእግዚአብሔር ቤት የቆሙ፥ “ወንድሞቹም ሸማያ፥ ኤዝርኤል፥ ሚላላይ፥ ጊላላይ፥ መዓይ፥ ናትናኤል፥ ይሁዳ፥ አናኒ የእግዚአብሔርን ሰው የዳዊትን የዜማውን ዕቃ ይዘው ሄዱ ...” (ነህ
12፡36)
II.
ኤዝርኤል /Azareel
1.
እንግዶቹን
ሚስቶች አግብተው ከነበር፥ “ሴሴይ፥
ሸራይ፥ ኤዝርኤል፥ ሰሌምያ፥ ሰማራያ፥ ሰሎም፥ አማርያ፥ ዮሴፍ።” (ዕዝ 10:41)
2.
የአሕዛይ
ልጅ፥ (ነህ 11:13)
·
ከሳዖል በሸሸ ጊዜ፥ ከዳዊት ሰራዊት ጋር የተቀለቀለ፥ አዛርኤል-
(1
ዜና 12፡6)
·
በዳዊት ዘምን፣ በእግዚአብሔር ቤት በጸናጽልና በበገና በመሰንቆም ይዘምሩ ከነበር፥ ዓዛርኤል-
(1 ዜና 25:18)
·
በእስራኤል
ልጆች ነገዶች አለቆች ከነበሩ፣ የይሮሐም
ልጅ፥
ዓዛርኤል- (1 ዜና 27:22)
No comments:
Post a Comment